Deuteronomy 30:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሓደ ካባኻትኩም ናብ ወሰን ሰማያት እንተ ተባረረ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ካብኡ ይእክበኩም፡ ካብኡ ድማ ኬውጽኣኩም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
መበተንህም እስከ ሰማይ ዳርቻ ቢሆን አምላክህ እግዚአብሔር ከዚያ ይሰበስብሃል፤ ከዚያም ያመጣሃል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሰዎችህም እስከ ሰማይ ዳርቻ ድረስ ፈልሰው እንደ ሆነ አምላክህ እግዚአብሔር ከዚያ ይሰበስብሃል፥ ከዚያም ያመጣሃል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የፈለስክበት ስፍራ ከሰማይ በታች እጅግ ሩቅ ወደ ሆነ ምድር ቢሆን እንኳ፥ ጌታ እግዚአብሔር ከዚያ ይሰበስብሃል፤ ከዚያም መልሶ ያመጣሃል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቢታ ጋጻ ጋካናዉ ላለቶፐካ፥ ሄዋፐ መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተና ዛሪደ ሺሻና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Biittaa gas'aa gakkanaw laalettooppekka, hewaappe Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttena zaariide shiishshana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Intte biitta gaxa gakkanaas laalettikokka heeppe GODAA intte Xoossay inttena issi bolla shiishshidi zaari ehana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢንቴ ቢታ ጋጻ ጋካናስ ላሌቲኮካ ሄፔ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴና ኢሲ ቦላ ሺሺዲ ዛሪ ኤሃና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቢታ ጋፃፐ ጋፃ ጋካናዉ ነ ላለትኮካ፥ ያፐ ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ነና ዛሪድ ሺሻና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Biitta gaxape gaxa gakanaw ne laaletikoka, yaape Goday, ne Xoossay nena zaaridi shiishana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከሰማይ በታች እጅግ ሩቅ ወደ ሆነ ምድር ብትጋዝ እንኳ፣ አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ከዚያ ይሰበስብሃል፤ መልሶም ያመጣሃል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እስከ ምድር ዳርቻ ተበታትነህ የምትኖር ብትሆን እንኳ አምላክህ እግዚአብሔር በአንድነት በመሰብሰብ መልሶ ያመጣሃል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ሰጐጕትኹም ክሳዕ ወሰን ምድሪ እኳ እንተ ኣብፅሑኹም፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ካብኡ ኽእክበኩም እዩ፤ ካብኡውን ከምፅአኩም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ስጉጓትካ ኽሳዕ ወሰን ሰማይ እኳ እንተ በጽሑ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽካስ ካብኡ ኺእክበካ፡ ካብኡውን ኬምጽኣካ እዩ።