Deuteronomy 30:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ድማ እዚ ዅሉ መርገም እዚ ኣብ ልዕሊ ጸላእትኻን ኣብ ልዕሊ እቶም ዚጸልኡኻን ኣብ ልዕሊ እቶም ዝሰጐጉኻን ኬንብር እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አምላክህም እግዚአብሔር ይህችን መርገም ሁሉ በጠላቶችህና በሚጠሉህ በሚያሳድዱህም ላይ ያመጣታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አምላክህም እግዚአብሔር ይህችን መርገም ሁሉ በጠላቶችህና በሚጠሉህ በሚያሳድዱህም ላይ ያመጣታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ አምላክህም ይህን ርግማን ሁሉ በጠላቶችህና በሚጠሉህ በሚያሳድዱህም ላይ ያደርገዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ሀ ሸቃ ኡባ ህንተ ሞርከቱነ ህንተና የደርስያዋንቱ ቦላ አሀና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday hintte S'oossay ha shek'aa ubbaa hintte morkketuunne hinttena yederssiyaawanttu bolla ahana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAA intte Xoossay hayta ha qanggeththata ubbaa intte morkketa bollanne inttena ixxizayta bolla zaarana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ሃይታ ሃ ቃንጌታ ኡባ ኢንቴ ሞርኬታ ቦላኔ ኢንቴና ኢጺዛይታ ቦላ ዛራና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ሀ ባደታ ኡባ ነ ሞርከታነ ነና ጎደይሳታ ቦላ ኤሀና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday, ne Xoossay ha baadethata ubbaa ne morketanne nena gooddeyisata bolla ehana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ይህን ርግማን ሁሉ በሚጠሉህና በሚያሳድዱህ ጠላቶችህ ላይ ያደርገዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እነዚህንም መርገሞች ሁሉ አንተን በሚጠሉህና በሚጨቊኑህ ጠላቶችህ ላይ ይመልስባቸዋል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እዝ ዅሉ መርገም እዙይ ድማ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ናብቶም ዝፀልኡኹምን ዝሰጕኹምን ፀላእትኹም ክመልሶ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
እዚ ኹሉ መርገም እዚ ድማ እግዚኣብሄር ኣምላኻካ ናብ ጸላእትኻን ናብቶም ዚጸልኡኻን ዚሰጉኻን ኪገብሮ እዩ።