Deuteronomy 32:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ከውሖም ከም ከውሒና ኣይኰነን፣ ጸላእትና እውን መሳፍንቲ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አምላካችን እንደ አምላኮቻቸው አይደለምና፤ ጠላቶቻችንም ሰነፎች ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርሱ አምላካቸው ካልሸጣቸው፥ እግዚአብሔርም አሳልፎ ካልሰጣቸው፥ አንድ ሰው እንዴት ሺህን ያሳድድ ነበር? ሁለቱሳ እንዴት አሥሩን ሺህ ያሸሹ ነበር?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጠላቶቻችን እንኳ እንደሚስማሙበት፥ ዓለታቸው እንደ እኛ ዓለት አይደለም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ ሞርከቱ ባረንቱ ጾሳይ ላፋ ግድያዋነ እስራኤልያ ጾሳዳን ዎልቃማ ግደናዋ ኤሪኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu morkketuu barenttu s'oossay laafa gidiyaawaanne Israa'eeliyaa S'oossaadan Wolk'k'aama gidennawaa eriino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Haray attoshin nu morkketi istta xoossay laafa gididayssanne Isra7eele Xoossaa mala gidonttayssa ereettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃራይ ኣቶሺን ኑ ሞርኬቲ ኢስታ ጾሳይ ላፋ ጊዲዳይሳኔ ኢስራኤሌ ጾሳ ማላ ጊዶንታይሳ ኤሬቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኑ ዛላይ ኑ ሞርከታ ዛላ መላ ግዶናይሳ ኤንቲ ኤሮሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Nu Zaallay nu morketa zaalla mela gidonnaysa enti eroosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የእነርሱ መጠጊያ ዐለት እንደ እኛ መጠጊያ ዐለት አይደለምና፤ ጠላቶቻችንም እንኳ ይህን አይክዱም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ጠላቶቻችን እንኳ እንደሚስማሙበት የእነርሱ አምላክ እንደ እኛ አምላክ አይደለም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣምላኽና ከም ኣማልኽቶም ኣይኮነን፤ ፀላእትናውን ሰናፋት እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ኸውሖም ከም ከውሕና ኣይኮነን እሞ፡ ጸላእትና ድማ በዚ ፈረዲ እዩ፡