Deuteronomy 32:37 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሱ ኸኣ፡ ኣበይ ኣለዉ፡ ኣማልኽቶም፡ እቶም ዚውከሉሉ ከውሖም፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም አለ፦ ትታመኑባቸው የነበሩት አማልክት የት አሉ?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ኃይላቸውም እንደ ደከመ፥ የተዘጋ የተለቀቀም እንደሌለ ባየ ጊዜ እግዚአብሔር ለሕዝቡ ይፈርዳል፥ ስለ ባሪያዎቹም ያዝናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሱም ሕዝቡን እንዲህ ይላል፦ ‘ይታመኑባቸው የነበሩት አምባዎች፥ አማልክቶቻቸው የት ናቸው?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ ኡንቱንታ ሀዋዳን ያጋና፤ ኡንቱንቱ አማነትያ ኡንቱንቱ ጾሳቱ ሀቃነ? ኡንቱንቱ ባቃቲደ አ ግዶን ቆሰትያ ኡንቱንቱ ዛላይ ሀቃነ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I unttuntta hawaadan yaagana; Unttunttu ammanettiyaa unttunttu s'oossatuu hak'anne? Unttunttu bak'atiide Aa giddon k'osettiyaa unttunttu zaallay hak'anne?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY ba asaa, «Istti ammanettiza istta xoossati awan dizoo? Istti baqati attiza zaallati awan dizoo?» gi oychchana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ባ ኣሳ፥ «ኢስቲ ኣማኔቲዛ ኢስታ ጾሳቲ ኣዋን ዲዞ? ኢስቲ ባቃቲ ኣቲዛ ዛላቲ ኣዋን ዲዞ?» ጊ ኦይቻና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፆሳይ ኤንታኮ፥ “ኤንቲ አማነትያ ኤንታ ፆሳት አዉኔ? ኤንቲ ባቃትድ ቆሰትያ ኤንታ ዛላይ አዉኔ?” ያጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xoossay entako, “Enti ammanetiya enta xoossati awunee? Enti baqatidi qosetiya enta zaallay awunee?” yaagana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እንዲህም ይላል፤ “መጠጊያ ዐለት የሆኗቸው፣ እነዚያ አማልክታቸው የት አሉ?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔርም ሕዝቡን እንዲህ ብሎ ጠየቀ፦ ‘የሚተማመኑባቸው አማልክቶቻቸው የት አሉ? ከዚያም የተማመኑበት አለት አማልክቶቻቸውስ የት አሉ’ ይላል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ እግዚኣብሄር ከምዙይ ኢሉ ኽጥይቖም እዩ፦ እቶም ኣማልኽትኹም ኣበይ ኣለዉ? እቲ እትእመንዎ መዕቘቢ ኣበይ ኣሎ?
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ ይብል፡ እቶም ኣማልኽቶም፡ እቲ ዚእመንዎ ኸውሒ፡ እቶም ዝብሒ መስዋእቲ ሕሩዶም ዝበልዑ፡ ወይኒ መስዋእቲ መስቴኦም ከአ ዝሰተዩ ኣበይ አለው፡ ይተንስኡ እሞ ይርድኡኹም፡ መጸግዒውን ይኹኑኹም።