Deuteronomy 32:52 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነታ ምድሪ ግና ኣብ ቅድሜኹም ክትርእይዋ ኢኹም። ናብታ ንደቂ እስራኤል ዝህቦም ምድሪ ግና ናብኣ ኣይትኺድ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ምድሪቱን ፊት ለፊት ታያለህ እንጂ ወደዚያች ምድር አትገባም።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በእስራኤል ልጆች መካከል በጺን ምድረ በዳ በቃዴስ ባለው በመሪባ ውኃ ስለ በደላችሁኝ፥ በእስራኤልም ልጆች መካከል ስላልቀደሳችሁኝ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከሩቅ ሆነህ ምድሪቱን ባሻገር ታያለህ፤ ነገር ግን እኔ ለእስራኤል ልጆች ወደማወርሳት ወደዚያች ምድር አትገባም።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ድራዉ፥ ቢታ ሃኩዋን ሄፍን ጼላናፐ አትና፥ ታን እስራኤልያ አሳ ላትሳና ቢታ ገላካ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa diraw, biittaa haakuwaan hefintsa s'eellanaappe attina, taani Israa'eeliyaa asaa laatissana biittaa gelakka» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas neni he biittayo haahon dashe be7ana attiin tani Isra7eele asaa laatissana biittayo neni gelakka.»
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ኔኒ ሄ ቢታዮ ሃሆን ዳሼ ቤኣና ኣቲን ታኒ ኢስራኤሌ ኣሳ ላቲሳና ቢታዮ ኔኒ ጌላካ።»
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ግሾ፥ ኔኒ ሄ ቢታ ሃሆን ፄላናፐ አትሽን፥ ታ እስራኤለ አሳ ላትሳና ቢታ ገላካ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gisho, neeni he biitta haahon xeellanaape attishin, ta Isra7eele asaa laatisana biitta gelaka” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ ምድሪቱን ከሩቅ ሆነህ ታያታለህ እንጂ፣ ለእስራኤል ሕዝብ ወደምሰጣት ምድር አትገባም።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከሩቅ ሆነህ ምድሪቱን ባሻገር ታያለህ፤ ነገር ግን እኔ ለእስራኤል ልጆች ወደማወርሳት ወደዚያች ምድር አትገባም።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነታ ኣነ ንደቂ እስራኤል ዝህቦም ምድሪ ኣማዕዲኻ ኽትሪኣ ኢኻ እምበር ናብኣስ ኣይትኣቱን ኢኻ፤” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ነታ ኣነ ንደቂ እስራኤል ዝህቦም ምድሪ ኣማዕዲኻ ትርእያ፡ ናብኣ ግና ኣይትኣቱን ኢኻ።