Deuteronomy 32:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ልዑል ርስቶም ኣብ መንጎ ኣህዛብ ምስ መቐለ፡ ንደቂ ኣዳም ካብ ነንሕድሕዶም ምስ ፈለዮም፡ ከከም ብዝሒ ደቂ እስራኤል ዶባት ህዝቢ ኣቘመ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ልዑል አሕዛብን በከፈላቸው ጊዜ፥ የአዳምንም ልጆች በለያቸው ጊዜ፥ እንደ እግዚአብሔር መላእክት ቍጥር፥ አሕዛብን በየድንበራቸው አቆማቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ልዑል ለአሕዛብ ርስታቸውን ባወረሰ ጊዜ፥ የአዳምን ልጆች በለየ ጊዜ፥ እንደ እስራኤል ልጆች ቍጥር የአሕዛብን ድንበር አቆመ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ልዑል ለአሕዛብ ርስታቸውን ባወረሰ ጊዜ፥ የሰውን ልጆች በለየ ጊዜ፥ እንደ እስራኤል ልጆች ቍጥር የአሕዛብን ድንበር አቆመ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡባፐ ዎልቃማይ ካዉተቶ ኡንቱንቱ ደኢያሳ ላትሴዳ ዎደ፥ አሳ ናናቱዋ ኡንቱንቱ ዛርያን ዛርያን ሻኬዳ ዎደ፥ እስራኤልያ አሳ ፓይዱዋዳን፥ ኡንቱንቱ ዛዋ ኤሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ubbaappe D'ok'k'ay kawutetsatoo unttunttu de'iyaasaa laatisseedda wode, asaa naanatuwaa unttunttu zariyaan zariyaan shaakkeedda wode, Israa'eeliyaa asaa payduwaadan, unttunttu zawaa esseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Ubbaafe Dhoqqa Xoossay kawoteththatas biitta gishechchida wode, asa nayta istta zaren zaren shaakkida wode, Isra7eele asaa qooda keena kawoteththatas dhas woththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ኡባፌ ቃ ጾሳይ ካዎቴታስ ቢታ ጊሼቺዳ ዎዴ፥ ኣሳ ናይታ ኢስታ ዛሬን ዛሬን ሻኪዳ ዎዴ፥ ኢስራኤሌ ኣሳ ቆዳ ኬና ካዎቴታስ ስ ዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኡባፈ ዎልቃማይ ካዎተታስ ኤንታ ላታ ሻክዳ ዎደ፥ አሳ ዘረካ ዱማይዳ ዎደ፥ እስራኤለ አሳ ታይቡዋ መላ፥ አሳስ ኤንታ ዛዋ ኤስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ubbaafe Wolqaamay kawotethatas enta laata shaakida wode, asa zerethika dummayida wode, Isra7eele asaa taybuwa mela, asaas enta zawa essis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ልዑል ለአሕዛብ ርስታቸውን በሰጠ ጊዜ፣ የሰውንም ዘር በለያየ ጊዜ፣ በእስራኤል ልጆች ቍጥር ልክ፣ የአሕዛብን ርስት ድንበር ለየ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ልዑል እግዚአብሔር ለሕዝቡ ርስታቸውን ባከፋፈለ ጊዜ፥ የሰውን ዘር በለያየ ጊዜ፥ እንደ እስራኤል ልጆች ቊጥር ብዛት፥ ለሕዝቡ ድንበርን ሠራላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ልዑል ንህዝብታት ርስቲ ምስ ኣውረሶም፥ ንደቂ ኣዳም ምስ ፈላለዮም፥ ከም ቍፅሪ መላእኽቲ ወሰናት ህዝብታት መደበ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ልዑል ንህዝብታት ምስ ኣረተዮም፡ ንደቂ ኣዳም ምስ ፈላለዮም፡ ከም ቁጽሪ ደቂ እስራኤል ዶባት ህዝብታት መደበ።