Deuteronomy 33:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብዛዕባ ዮሴፍ ከኣ ከምዚ በለ፦ ብእግዚኣብሄር ምድሩ፡ ብኽቡር ነገራት ሰማይን በቲ ኣብ ትሕቲኡ ዘሎ ውሕጅን ማይን ብሩኽ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ስለ ዮሴፍም እንዲህ አለ፦ ምድሩ ከእግዚአብሔር በረከት፥ ከሰማይ ዝናምና ጠል፥ ከታችም ከጥልቁ ምንጭ ናት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስለ ዮሴፍም እንዲህ አለ፥ ምድሩ ከእግዚአብሔር ዘንድ የተባረከ ይሁን፤ በሰማያት ገናንነት በጠል፥ በታችኛውም ቀላይ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለ ዮሴፍም እንዲህ አለ፥ “ምድሩ ከጌታ ዘንድ የተባረከ ይሁን፤ ከሰማያት በሚዘንበው የላቀ ስጦታ፥ ከታችም ከጥልቀት ከሚገኘው ውሃ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዮሴፎ ዛርያባ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “መና ጎዳይ እራ እምያዋን፥ ጋድያፐ ሃ ፑልትስያዋን፥ ኡንቱንቱ ቢታ አንጆ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yooseefo zariyaabaa hawaadan yaageedda; «Med'inaa Goday iraa immiyaawan, gadiyaappe haatsaa pulttissiyaawan, unttunttu biittaa anjjo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yooseefe qommota gishshas Musey, «GODAY saloppe bukkiza iran, biittafe pude keziza pultton intte biittaa anjjo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዮሴፌ ቆሞታ ጊሻስ ሙሴይ፥ «ጎዳይ ሳሎፔ ቡኪዛ ኢራን፥ ቢታፌ ፑዴ ኬዚዛ ፑልቶን ኢንቴ ቢታ ኣንጆ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዮሰፋ ኮቻባ፥ “ጎዳይ፥ ሳሎፐ እራን፥ ሳአፐ ፑልቶ ሃን ኤንታ ቢታ አንጆ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yoosefa kochaaba, “Goday, salope iran, sa7ape pulto haathan enta biitta anjo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለ ዮሴፍ ደግሞ እንዲህ አለው፦ “ እግዚአብሔር (ያህዌ) ምድሩን ይባርክ፤ ድንቅ የሆነውን ጠል ከላይ ከሰማይ በማውረድ፣ ከታች የተንጣለለውን ጥልቅ ውሃ
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለ ዮሴፍም ነገድ እንዲህ አለ፦ “እግዚአብሔር ከላይ በሰማይ በሚዘንብ ዝናብ፥ ከታችም ከጥልቀት በሚገኘው ውሃ፥ ምድራቸውን ይባርክ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብዛዕባ ዮሴፍ ከምዙይ በለ፦ “ምድሩ ብእግዚኣብሄር ዝተባረኸት ትኹን፤ በቲ ኽቡር ናይ ሰማይ ነገርን ብኣውልን፥ በቲ ኣብ ታሕቲ ዘሎ ቓላይን፥
Amharic Tigrinya 2011
ብዛዕባ ዮሴፍ ድማ በለ፡ ምድሩ ብእግዚኣብሄር እተባረኸት ትኹን፡ በቲ ኽቡር ናይ ሰማይ ነገርን ብኣውልን በቲ ኣብ ታሕቲ ንቡር ዘሎ መዓሙቕ፡