Deuteronomy 33:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ሓደ ኽፋል እቲ ወሃቢ ሕጊ ተቐሚጡ ነበረ እሞ፡ ነቲ ቐዳማይ ክፋሉ ንርእሱ ኣዳለወ። ምስ ርእስታት ህዝቢ መጸ፡ ፍትሒ እግዚኣብሄርን ፍርዱን ምስ እስራኤል ፈጸመ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በዚያ ከሕዝቡ ገዦች ጋር የተሰበሰቡ የአለቆች ምድር እንደ ተከፈለች፥ የመጀመሪያውን ፍሬ አየ፤ እግዚአብሔርም ጽድቁን፥ ፍርዱንም ከእስራኤል ጋር አደረገ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በዚያ የአለቃ እድል ፈንታ ቀርቶአልና የመጀመሪያውን ክፍል ለራሱ መረጠ፤ ወደ ሕዝብ አለቆችም መጣ፤ የእግዚአብሔርንም ጽድቅ፥ ፍርዱንም ከእስራኤል ጋር አደረገ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በዚያ የአለቃ እድል ፈንታ ቀርቶአልና የመጀመሪያውን ክፍል ለራሱ መረጠ፥ ወደ ሕዝብ አለቆችም መጣ፥ የጌታንም ጽድቅ፥ ፍርዱንም ከእስራኤል ጋር አደረገ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ካፓቶ ጌዳ ሎኦ ቢታ ኡንቱንቱ አኬድኖ፤ እስራኤልያ ካፓቱ ሺቄዳ ዎደ፥ ኡንቱንቱ መና ጎዳ ሸንያን ጌሻ ፕርዳ ፕርዴድኖ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Kaappatoo geedda lo"o biittaa unttunttu akkeeddino; Israa'eeliyaa kaappatuu shiik'eedda wode, unttunttu Med'inaa Godaa sheniyaan geeshsha pirddaa pirddeeddino» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Halaqatas bessiza biittazi iza naagees; izikka lo7o biitta baas doorides; deraa kaaleththizayti shiiqida wode izi GODAA shenenne xillo pirda pirdides» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃላቃታስ ቤሲዛ ቢታዚ ኢዛ ናጌስ፤ ኢዚካ ሎኦ ቢታ ባስ ዶሪዴስ፤ ዴራ ካሌዛይቲ ሺቂዳ ዎዴ ኢዚ ጎዳ ሼኔኔ ጺሎ ፒርዳ ፒርዲዴስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ ሎኦ ቢታ ባንታዉ ዶርዶሶና፤ ሀላቃታስ ግዳ ቢታ ኤንቲ ኤክዶሶና። እስራኤለ ሀላቃት ሺቅዳ ዎደ፥ ጎዳ ጌሻ ሸንያ ሻክድ ኤርዶሶና እስራኤለስ ሱረ ፕርዳ ፕርድዶሶና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti lo77o biitta bantaw dooridosona; halaqatas gida biitta enti ekidosona. Isra7eele halaqati shiiqida wode, Godaa geeshsha sheniya shaakidi eridosona Isra7eeles suure pirdaa pirdidosona” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ለም የሆነውን መሬት ለራሱ መረጠ፤ የአለቃም ድርሻ ለእርሱ ተጠብቆለታል። የሕዝቡ መሪዎች በተሰበሰቡ ጊዜ፣ የእግዚአብሔርን (ያህዌ) የቅን ፈቃድና፣ በእስራኤል ላይ የበየነውን ፍርዱን ፈጸመ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የመሪነት ድርሻ ስለ ተቀመጠለት፥ ለራሱ የተሻለውን መሬት መረጠ፤ የሕዝብ አለቆች በተሰበሰቡ ጊዜ የእግዚአብሔርን ፈቃድና ሥርዓቱን ለእስራኤል ፈጸመ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ግደ ሓለቓ ኣብኡ ተዓቚሩ ነበረ እሞ፥ እቲ ቀዳማይ ክፍሊ ንባዕሉ መረፀ፤ ምስ ኣሕሉቕ ህዝቢ መፀ፤ ምስ እስራኤል ኮይኑ ኸዓ ፅድቂ እግዚኣብሄርን ፍርዱን ፈፀመ።”
Amharic Tigrinya 2011
ግደ ሓጋጊ ኣብኡ ተዐቑሩ ነበረ እሞ፡ እቲ ቐዳማይ ንርእሱ ሐረየ፡ ምስ ሓላቑ ህዝቢ መጸ፡ ምስ እስራኤል ኮይኑ ኽአ ጽድቂ እግዚኣብሄርን ፍርዱን ፈጸመ።