Deuteronomy 33:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብዛዕባ ንፍታሌም ድማ፡ ንፍታሌም፡ ሞገስ ጸጊባ፡ ብበረኸት እግዚኣብሄር ድማ ጸጊባ፡ በለ። ንምዕራብን ደቡብን ምውናን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ስለ ንፍታሌምም እንዲህ አለ፦ ንፍታሌም ከበጎ ነገር ጠግቦአል፤ የእግዚአብሔርንም በረከት ተሞልቶአል፤ ባሕርንና ሊባን ይወርሳል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስለ ንፍታሌምም እንዲህ አለ። ንፍታሌም በሞገስ ጠግቦአል፥ የእግዚአብሔርንም በረከት ተሞልቶአል፤ ባሕሩንና ደቡቡን ይወርሳል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለ ንፍታሌምም እንዲህ አለ፦ “ንፍታሌም በሞገስ ጠግቧል፥ የጌታንም በረከት ተሞልቶአል፥ ባሕሩንና ደቡቡን ይወርሳል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ንፍታሌማ ዛርያባ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ንፍታሌም መና ጎዳ አ ኬካተንነ አንጁዋን ዱረቴዳ፤ ኡንቱንቱ ቢታይ ጋሊላ አባፐ ቢደ ገድሳ ባጋ ጋኬ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Nifttaaleema zariyaabaa hawaadan yaageedda; «Nifttaaleemi Med'inaa Godaa aad'd'o keekatetsaaninne anjjuwaan duretteedda; unttunttu biittay Galiilaa Abbaappe biide gedissa bagga gakkee» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Niftaaleme qommota gishshas Musey, «Niftaalemey GODAA matan dosettides; GODAA anjjonka kumides; iza zaway abbaafe aadhdhidi dugeha bagga gakkides» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኒፍታሌሜ ቆሞታ ጊሻስ ሙሴይ፥ «ኒፍታሌሜይ ጎዳ ማታን ዶሴቲዴስ፤ ጎዳ ኣንጆንካ ኩሚዴስ፤ ኢዛ ዛዋይ ኣባፌ ኣዲ ዱጌሃ ባጋ ጋኪዴስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ንፍታለመ ኮቻባ፥ “ንፍታለመይ ጎዳ አ ኬሀተን፥ እያ አንጁዋን ዱረትስ፤ ኤንታ ቢታይ አባፈ ዱገሀ ባጋ ጋኬስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Niftaaleme kochaaba, “Niftaalemey Godaa aadho keehatethan, iya anjuwan duretis; enta biittay Abbaafe dugeha bagga gakees” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለ ንፍታሌምም እንዲህ አለ፦ “ንፍታሌም በእግዚአብሔር (ያህዌ) ሞገስ ረክቷል፤ በበረከቱም ተሞልቷል፤ ባሕሩንና የደቡብን ምድር ይወርሳል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለ ንፍታሌም ነገድ እንዲህ አለ፦ “ንፍታሌም በጌታ ዘንድ በጣም ተወዳጅ ነው፤ በእግዚአብሔር በረከትም ተሞልቶአል፤ ግዛቱም እስከ ባሕሩና ወደ ደቡብ የተዘረጋ ነው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብዛዕባ ንፍታሌም ከምዙይ በለ፦ “ንፍታሌም በረኸት እግዚኣብሄር ዝመልኦ፥ ፀጋ ዝፀገበ እዩ፤ ንሱ ደቡብ ባሕሪ ዘሎ ምድሪ ኽወርስ እዩ።”
Amharic Tigrinya 2011
ብዛዕባ ንፍታሌምውን በለ፡ ንፍታሌም በረኸት እግዚኣብሄር ዝመልኦ፡ ጽጉብ ጸጋ እዩ፡ ንስኻ ንምዕራብን ንደቡብን ውረስ።