Deuteronomy 33:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሮቤል ብህይወት ይነብር እምበር ኣይመውት፤ ሰብኡቱ ድማ ኣይውሑዱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሮቤልን እፈልገዋለሁ፤ አይሙትብኝ፤ ቍጥሩም ብዙ ይሁን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሮቤል በህይወት ይኑር፥ አይሙት፤ ሰዎቹም በቍጥር ብዙ ይሁኑ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“ሮቤል በሕይወት ይኑር፥ አይሙት፥ ሰዎቹም በቍጥር አይነሱ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ሮቤል ሀይቆፖ፤ እ ፓጻ ደኦ። አ አሳይካ ፓይዱዋን ጮራቶ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Roobeeli hayk'k'oppo; I pas'a de'o. Aa asaykka payduwaan c'oratto» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Oroobeele qommota gishshas Musey, «Oroobeele qommoti detto attiin hayqqofetto; istta qoodaykka paccofo» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኦሮቤሌ ቆሞታ ጊሻስ ሙሴይ፥ «ኦሮቤሌ ቆሞቲ ዴቶ ኣቲን ሃይቆፌቶ፤ ኢስታ ቆዳይካ ፓጮፎ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ሮቤላ ኮቻይ ታይቦን ጉ ግድኮካ፥ እ ሀይቆፎ፤ ፓፃ ደኦ።”
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Robeela kochay taybon guutha gidikoka, I hayqofo; paxa de7o.”
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ሮቤል በሕይወት ይኑር፤ አይሙት፤ የወገኖቹ ቍጥርም አይጕደልበት።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሙሴ ሰለ ሮቤል ነገድ እንዲህ አለ፦ “ምንም እንኳ ብዛቱ ጥቂት ቢሆን፥ ጌታ ሆይ የሮቤል ነገድ ይኑር እንጂ አይሙት።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሙሴ ንነገድ ሮቤል፦ “ሮቤል ይንበር፤ ኣይሙት፤ ሰቡውን ውሑዳት ኣይኹኑ” እናበለ መረቖም።
Amharic Tigrinya 2011
ሮቤል ይንበር፡ ኣይሙት፡ ሰቡ ግና ሒደት ይኹኑ።