Deuteronomy 4:26 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብታ ንዮርዳኖስ ሰጊርኩም ክትወርሳ እትሰግሩላ ምድሪ፡ ኣብ ቀረባ እዋን ምሉእ ብምሉእ ከም እትጠፍኡ፡ ሎሚ ሰማይን ምድርን ኣብ ልዕሌኹም ኪምስክሩ እጽውዕ ኣለኹ። ብመርገም ክትውቃዕ እምበር፡ መዓልትታትኩም ኣይትነውሑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ትወ​ር​ሱ​አት ዘንድ ዮር​ዳ​ኖ​ስን ተሻ​ግ​ራ​ችሁ ከም​ት​ገ​ቡ​ባት ምድር ፈጥ​ና​ችሁ እን​ድ​ት​ጠፉ እኔ ዛሬ ሰማ​ይ​ንና ምድ​ርን በእ​ና​ንተ አስ​መ​ሰ​ክ​ራ​ለሁ፤ ፈጽ​ሞም ትጠ​ፋ​ላ​ችሁ እንጂ ረዥም ዘመን አት​ቀ​መ​ጡ​ባ​ትም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ትወርሱአት ዘንድ ዮርዳኖስን ተሻግራችሁ ከምትገቡባት ምድር ፈጥናችሁ እንድትጠፉ እኔ ዛሬ ሰማይንና ምድርን በእናንተ አስመሰክራለሁ፤ ፈጽሞም ትጠፋላችሁ እንጂ ረጅም ዘመን አትቀመጡባትም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ትወርሱአት ዘንድ ዮርዳኖስን ተሻግራችሁ ከምትገቡባት ምድር ፈጥናችሁ እንደምትጠፉ እኔ ዛሬ ሰማይንና ምድርን በእናንተ ላይ ለምስክርነት እጠራለሁ፥ ፈጽሞም ትጠፋላችሁ እንጂ ረጅም ዘመን አትኖሩባትም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህንተ ዮርዳኖሳ ሻፋ ፕኒደ ላታናዉ ብያ ጋድያፐ እቱነ አተናን፥ ኤለ ያናዉ፥ ታን ህንተ ቦላን ሀች ሳሉዋነ ሳኣ ማርካያይ። ህንተ ኡባናካ ያናፐ አትና፥ ሄ ጋድያን አዱሳ ዎድያ ደእክታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
hintte Yorddaanoosa Shaafaa pinniide laattanaw biyaa gadiyaappe ittuunne attenan, elle d'ayanaw, taani hintte bollan hachchi saluwaanne sa'aa markkayay. Hintte ubbaannakka d'ayanaappe attina, he gadiyaan adussa wodiyaa de'ikkita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Intte hessa ooththiko Yordaanoose shaafa pinnidi laattana biittayn daro layth gam7onttayssanne intte mulera dhayanayssa tani hach intte bolla salonne sa7a markka woththa yootays.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢንቴ ሄሳ ኦኮ ዮርዳኖሴ ሻፋ ፒኒዲ ላታና ቢታይን ዳሮ ላይ ጋምኦንታይሳኔ ኢንቴ ሙሌራ ያናይሳ ታኒ ሃች ኢንቴ ቦላ ሳሎኔ ሳኣ ማርካ ዎ ዮታይስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህንተ ዮርዳኖሰ ሻፋ ፕንድ ላታናዉ ብያ ቢታፈ እሶይካ አቶና ኤለ ያናዉ ደኤይሳስ፥ ታ ሀች ህንተ ቦላ ሳሎነ ሳአ ማርካያይስ። ህንተ ፖሎ ያናፐ አትሽን፥ ሄ ቢታን አዱሳ ዎደ ደኤከታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
hinte Yordaanose shaafa pinnidi laattanaw biya biittafe issoyka attonna elle dhayanaw de7eysas, ta hachi hinte bolla salonne sa7a markayayis. Hinte polo dhayanape attishin, he biittan adussa wode de7eketa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ዮርዳኖስን ተሻግራችሁ ከምትወርሷት ምድር ላይ ፈጥናችሁ እንደምትጠፉ በዚህ ቀን ሰማይንና ምድርን በእናንተ ላይ ምስክሮች አድርጌ እጠራለሁ፤ በዚያ ቦታ ብዙ ዘመን አትኖሩም፤ ፈጽሞ ትጠፋላችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህን ብታደርጉ ዮርዳኖስን ተሻግራችሁ በምትወርስዋት ምድር ረጅም ጊዜ እንደማትኖሩባትና በፍጹም እንደምትደመሰሱ እኔ ዛሬ ሰማይንና ምድርን ምስክር አድርጌ እነግራችኋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብታ ንዮርዳኖስ ተሳጊርኩም እትወርስዋ ምድሪ ቐልጢፍኩም ከም እትጠፍኡ ኣነ ሎሚ ንሰማይን ምድርን ኣመስክረልኩም ኣለኹ። ፈፂምኩም ክትፈልሱ ኢኹም እምበር ነዊሕ ዘመን ኣይትነብርዋን ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011
ካብታ ዮርዳኖስ ተሳጊርኩም እትወርስዋ ምስሪ ቐልጢፍኩም ከም እትጸንቱ፡ ኣነ ሎሚ ሰማይን ምድርን ኤመስክረልኩም ኣሎኹ። ፈጺምኩም ትበርሱ እምበር፡ ነዊሕ መዓልቲ ኣይትነብርዋን ኢኹም።