Deuteronomy 4:35 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ኣምላኽ ምዃኑ ምእንቲ ኽትፈልጡሲ፡ እዚ ተባሂልኩም ኣሎ። ብዘይካኡ ካልእ የለን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም አምላክ እንደ ሆነና ከእርሱም ሌላ አምላክ እንደ ሌለ እንድታውቅ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም አምላክ እንደ ሆነ ታውቅ ዘንድ ይህ ለአንተ ተገለጠ፤ ከእርሱም ሌላ አምላክ የለም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታም አምላካችሁ እንደሆነ እንድታውቁ ይህ ለእናንተ ተገልጧል፥ ከእርሱም ሌላ አምላክ የለም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ጾሳ ግድያዋ ህንተ ኤራና ማላ፥ ሄዋ እ ህንተና በሴዳ፤ አፐ አትና ሀራይ ባዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday S'oossaa gidiyaawaa hintte erana mala, hewaa I hinttena besseedda; aappe attina haray baawa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY iza xalla gididayssa intte erana mala hayssa izi inttena bessides; izappe attiin hara Xoossi deenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ኢዛ ጻላ ጊዲዳይሳ ኢንቴ ኤራና ማላ ሃይሳ ኢዚ ኢንቴና ቤሲዴስ፤ ኢዛፔ ኣቲን ሃራ ጾሲ ዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ፥ ፆሰ ግደይሳ ህንተ ኤራና መላ ሄሳ እ ህንተና በስስ፤ እያፐ አትሽን፥ ሀራ ፆሲ ባዋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday, Xoosse gideysa hinte erana mela hessa I hintena bessis; iyape attishin, hara xoossi baawa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር እርሱ አምላክ (ያህዌ ኤሎሂም) መሆኑን፣ ከእርሱም በቀር ሌላ አምላክ አለመኖሩን ታውቁ ዘንድ እነዚህን ነገሮች እንድታዩ ተደረገ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አምላክ እርሱ ብቻ እንደ ሆነና ከእርሱም በቀር ሌላ አምላክ እንደሌለ ያረጋግጥላችሁ ዘንድ እግዚአብሔር ይህን ሁሉ አሳይቶአችኋል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“እዝ ዅሉ ንኣኻትኩም ዘርአየኩም ግና፥ እግዚኣብሄር ንሱ ኣምላኽ ከም ዝኾነ፥ ብዘይ ንሱውን ኻልእ ኣምላኽ ከም ዘየለ ምእንቲ ኽትፈልጡ ኢሉ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ንሱ ኣምላኽ ከም ዝኾነ ብጀካኡ ኻልእ ከም ዜልቦ ምእንቲ ኽትፈልጥ፡ ንኣኻ ተራኣየካ።