Deuteronomy 4:41 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ሙሴ ጸሓይ ምስ በረቐት ኣብ ወሰን ርባ ዮርዳኖስ ዝነበራ ሰለስተ ከተማታት ቆረጸ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በዚያን ጊዜ ሙሴ በምሥራቅ በኩል በዮርዳኖስ ማዶ ሦስት ከተሞችን ለየ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በዚያን ጊዜ ሙሴ ትናንት ከትናንት በስቲያም ጠላቱ ያልሆነውን ባልንጀራውን ሳያውቅ የገደለ ገዳዩ ይሸሽባቸው ዘንድ፥ ከእነዚህም ከተሞች ወደ አንዲቱ ሸሽቶ በሕይወት ይኖር ዘንድ በምሥራቅ በኩል በዮርዳኖስ ማዶ ሦስት ከተሞች ለየ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከዚህ በኋላ ሙሴ ከዮርዳኖስ ወንዝ ማዶ በስተ ምሥራቅ ሦስት ከተሞች በመለየት ከለለ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን፥ ሙሴ ዮርዳኖሳ ሄፍንን አዋይ ዶልያ ባጋና ሄዙ ካታማቱዋ ዱማዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan, Muse Yorddaanoosa hefintsan away doliyaa baggana heezzu katamatuwaa dummayeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye Musey Yordaanoose shaafappe he pinththan arshey mokkiza baggara heedzdzu katamata shaakki woththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ሙሴይ ዮርዳኖሴ ሻፋፔ ሄ ፒንን ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራ ሄ ካታማታ ሻኪ ዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ፥ ሙሰይ ዮርዳኖሰ ሄፍንን ዶሎሀ ባጋራ ሄ ካታማታ ዱማይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye, Musey Yordaanose hefinthan doloha baggara heedzu katamata dummayis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዚያን ጊዜ ሙሴ ከዮርዳኖስ በስተ ምሥራቅ ሦስት ከተሞችን ለየ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ በኋላ ሙሴ ከዮርዳኖስ ወንዝ ማዶ በስተምሥራቅ ሦስት ከተሞች በመለየት ከለለ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ ሙሴ ኣብ ማዕዶ ፈለግ ዮርዳኖስ ብወገን ምብራቕ ሰለስተ ኸተማ ፈለየ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ ሙሴ ኣብ ስግር ዮርዳኖስ ብወገን ምብራቕ ስለስተ ኸተማ ፈለየ።