Deuteronomy 5:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሙሴ ድማ ንብዘሎ እስራኤል ጸዊዑ፡ እስራኤል፡ ነዚ ሎሚ ኣብ ኣእዛንኩም ዝዛረቦ ዘለኹ ሕግታትን ስርዓታትን ስምዑ፡ ምእንቲ ክትመሃሩን ክትሕልዎን ክትፍጽምዎን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሙሴም እስራኤልን ሁሉ ጠርቶ አላቸው፥ “እስራኤል ሆይ እንድትማሩአትም፥ በማድረግም እንድትጠብቁአት ዛሬ በጆሮአችሁ የምናገራትን ሥርዐትና ፍርድ ስሙ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሙሴም እስራኤልን ሁሉ ጠርቶ አላቸው። እስራኤል ሆይ፥ እንድትማሩአት በማድረግም እንድትጠብቁአት ዛሬ በጆሮአችሁ የምናገራትን ሥርዓትና ፍርድ ስሙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሙሴም እስራኤልን ሁሉ ጠርቶ እንዲህ አላቸው፦ “እስራኤል ሆይ፥ እንድትማሩአት በማድረግም እንድትጠብቁአት ዛሬ በጆሮአችሁ የምናገራትን ሕግና ሥርዓት ስሙ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሙሴ እስራኤልያ አሳ ኡባ እትፐ ጼሲደ፥ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ህንተኖ እስራኤልያ አሳዉ፥ ታን ሀች ህንተንቶ ኦድያ አዋዩዋነ ህግያ ስስተ፤ ህንተ ኡንቱንታ ታማርተነ ምንሲደ ኦተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Muse Israa'eeliyaa asaa ubbaa ittippe s'eesiide, hawaadan yaageedda; «Hinttenoo Israa'eeliyaa asaw, taani hachchi hinttenttoo odiyaa awaayuwaanne higgiyaa sisite; hintte unttuntta tamaaritenne minisiide ootsite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Museykka Isra7eele asaa ubbaa issi bolla xeygidi, «Isra7eele asawu! Tani hach inttes immiza wogaanne maaraa ane wozinan woththi siyite; istta lo7eththi tamaartenne minththi naagite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሙሴይካ ኢስራኤሌ ኣሳ ኡባ ኢሲ ቦላ ጼይጊዲ፥ «ኢስራኤሌ ኣሳዉ! ታኒ ሃች ኢንቴስ ኢሚዛ ዎጋኔ ማራ ኣኔ ዎዚናን ዎ ሲዪቴ፤ ኢስታ ሎኤ ታማርቴኔ ሚን ናጊቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሙሰይ እስራኤለ አሳ ኡባ እስፈ ፄግድ፥ ሀይሳዳ ያግስ፤ “ህንተኖ፥ እስራኤለ አሳዉ ታኒ ሀች ህንተዉ ኦድያ ዎጋነ ህግያ ስእተ፤ ኤንታ ታማርተ፤ ምንድ ናግተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Musey Isra7eele asaa ubbaa issife xeegidi, haysada yaagis; “Hinteno, Isra7eele asaw taani hachi hintew odiya wogaanne higgiya si7ite; enta tamaarite; minthidi naagite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሙሴ እስራኤልን ሁሉ ጠርቶ እንዲህ አላቸው፤ እስራኤል ሆይ፤ በዛሬዋ ዕለት በጆሯችሁ የምነግራችሁን ሥርዐትና ሕግ ስሙ፤ አጥኗቸው፤ በጥንቃቄም ጠብቋቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሙሴም የእስራኤልን ሕዝብ ሁሉ በአንድነት ጠርቶ እንዲህ አላቸው፤ “የእስራኤል ሕዝብ ሆይ፥ ዛሬ የምነግራችሁን ሕግና ሥርዓት ሁሉ አድምጡ፤ በጥንቃቄም አጥንታችሁ እነዚህን ትእዛዞች ጠብቁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሙሴ ድማ ንዅሎም ህዝቢ እስራኤል ፀዊዑ፥ ከምዙይ በሎም፦ ኦ ህዝቢ እስራኤል! እዝ ኣነ ሎሚ ኣብ ኣእዛንኩም ዝነግረኩም ዘለኹ ሕግጋትን ፍርድታትን ስምዑ፤ ተምሃርዎን ሓልውዎን ግበርዎን።
Amharic Tigrinya 2011
ሙሴ ድማ ንኹሎም እስራኤል ጸዊዑ፡ በሎም ዎ፡ እስራኤል፡ እዚ ኣነ ሎሚ ኣብ ኣእዛንኩም ዝነግረኩም ዘለኹ ሕጋጋትን ፍርድታትን ስማዕ፡ ተመሀርዎን ሓለውን ግበርዎን ከአ።