Deuteronomy 5:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ድማ ድምጺ ዘረባኻ ሰምዐ፡ ክትዛረበኒ ከለኻ። እግዚኣብሄር ድማ ከምዚ በለኒ፡ ድምጺ እዚ ህዝቢ እዚ እተዛረቡኹም ቓላት ሰሚዐ ኣለኹ። ኣብ ኵሉ ዘረባኦም ጽቡቕ ይዛረቡ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“በተናገራችሁኝም ጊዜ እግዚአብሔር የእናንተን ቃል ድምፅ ሰማ፤ እግዚአብሔርም አለኝ፦ ይህ ሕዝብ የተናገሩህን ቃል ድምፅ ሰምቼአለሁ፤ የተናገሩህ ሁሉ ትክክል ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በተናገራችሁኝም ጊዜ እግዚአብሔር የእናንተን ቃል ጽምፅ ሰማ፤ እግዚአብሔርም አለኝ። ይህ ሕዝብ የተናገሩህን ቃል ድምፅ ሰምቼአለሁ፤ የተናገሩህ ሁሉ መልካም ነገር ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“በተናገራችሁኝም ጊዜ ጌታ የእናንተን ቃል ጽምፅ ሰማ፤ ጌታም አለኝ፦ ‘የዚህን ሕዝብ ነገር፥ የተናገሩህን ቃል ድምፅ ሰምቼአለሁ፤ የተናገሩህ ሁሉ መልካም ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ህንተ ታዉ ሃሳይሽን፥ መና ጎዳይ ህንተ ግያዋ ስሲደ፥ መና ጎዳይ ታና ሀዋዳን ያጌዳ፤ ‘ሀ አሳይ ነዉ ኦዴዳዋ ኡባ ስሳድ፤ ኡንቱንቱ ጌዳዋ ኡባ ልከ ጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Hintte taw haasayishin, Med'inaa Goday hintte giyaawaa sisiide, Med'inaa Goday taana hawaadan yaageedda; ‹Ha Asay new odeeddawaa ubbaa sisaad; unttunttu geeddawaa ubbaa likke geeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Xoossayka intte hessa gishin siyidi taas, ‹Ha asati nees yootidayssa ubbaa tani siyadis; istti gidayssi ubbay likke.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ጾሳይካ ኢንቴ ሄሳ ጊሺን ሲዪዲ ታስ፥ ‹ሃ ኣሳቲ ኔስ ዮቲዳይሳ ኡባ ታኒ ሲያዲስ፤ ኢስቲ ጊዳይሲ ኡባይ ሊኬ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህንተ ታዉ ኦድሽን ጎዳይ፥ ህንተ ግያባ ስእድ፥ ታኮ ሀይሳዳ ያግስ፤ “ሀ አሳይ ነዉ ኦድያባ ኡባ ስአስ፤ ኤንቲ ግዳባ ኡባይ ልከ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hinte taw odishin Goday, hinte giyaba si7idi, taako haysada yaagis; “Ha asay new odiyaba ubbaa si7as; enti gidaba ubbay like.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይህን ስትነግሩኝ እግዚአብሔር (ያህዌ) ሰማ፤ እግዚአብሔርም (ያህዌ) አለኝ፤ “ይህ ሕዝብ ምን እንዳለህ ሰምቻለሁ፤ ያሉትም ሁሉ መልካም ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“እግዚአብሔርም፥ ይህን ስትሉኝ በሰማ ጊዜ እንዲህ አለኝ፤ ‘እነዚህ ሰዎች ለአንተ የተናገሩትን ሁሉ ሰምቻለሁ፤ አባባላቸውም ትክክል ነው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ክትዛረቡኒ እንተለኹም ድማ፥ እግዚኣብሄር ነቲ ዝተዛረብኩምዎ ሰምዖ፤ እግዚኣብሄርውን ከምዙይ በለኒ፦ ነቲ እዞም ህዝቢ ዝተዛረቡኻ ቓል ሰሚዐዮ ኣለኹ። ኵሉ እቲ ዝተዛረብዎ ሰናይ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ክትዛረቡኒ ኸሎኹም ድማ፡ እግዚኣብሄር ቃል ዘረባኹም ሰምዔ፡ እግዚኣብሄር ከአ በለኒ፡ ቃል ዘረባ እዚ ህዝቢ እዚ እቲ እተዛረቡኻ ሰሚዔዮ ኣሎኹ፡ እትዛረብዎ ኹሉ ጽቡቕ እዩ፡