Deuteronomy 5:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንስኻትኩም ግና ኣብዚ ምሳይ ደው ኢልኩም ኣለኹም፣ ኣብታ ኣነ ኺወርስዋ ዝሃብክዋ ምድሪ ምእንቲ ኺገብርዎ፣ ክትምህርዎም ዘለኩም ኵሉ ትእዛዛትን ስርዓታትን ስርዓታትን ክነግረኩም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አንተ ግን በዚህ በእኔ ዘንድ ቁም፤ ርስት አድርጌ በምሰጣቸው ምድር ላይ ያደርጉአት ዘንድ የምታስተምራቸውን ትእዛዜንና ሥርዐቴን፥ ፍርዴንም ሁሉ እነግርሃለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አንተ ግን በዚህ በእኔ ዘንድ ቁም፥ ርስት አድርጌ በምሰጣቸውም ምድር ላይ ያደርጉአት ዘንድ የምታስተምራቸውን ትእዛዜንና ሥርዓቴን ፍርዴንም ሁሉ እነግርሃለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አንተ ግን እዚህ እኔ አጠገብ ቁም፤ እኔ በምሰጣቸው ምድር እነዚህን በመጠበቅ እንዲኖሩ፥ ሕግጋቴን፥ ትእዛዞቼንና ሥርዓቶቼን ሁሉ እነግርሃለሁ።’
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ኔን ሀዋን ታ ማታን ኤቃሻ፤ ኡንቱንቱ ላታናዳን ታን ኡንቱንቶ እምያ ጋድያን ኡንቱንቱ ኦና ማላ፥ ኔን ኡንቱንታ ታማርሳና ታ አዛዙዋ፥ ታ አዋዩዋነ ታ ህግያ ኡባ ታን ነዉ ኦዳና’ ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin neeni hawaan ta matan ek'k'ashsha; unttunttu laattanaadan taani unttunttoo immiyaa gadiyaan unttunttu ootsana mala, neeni unttuntta tamaarissana ta azazuwaa, ta awaayuwaanne ta higgiyaa ubbaa taani new odana› yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Neni gidikko haan ta achchan eqqa; tani ta wogata, azazotanne maarata ubbaa nees immana; tani isttas immiza dereyin istti ha azazota, wogatanne maarata naagana mala dereza tamaarsa› gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኔኒ ጊዲኮ ሃን ታ ኣቻን ኤቃ፤ ታኒ ታ ዎጋታ፥ ኣዛዞታኔ ማራታ ኡባ ኔስ ኢማና፤ ታኒ ኢስታስ ኢሚዛ ዴሬዪን ኢስቲ ሃ ኣዛዞታ፥ ዎጋታኔ ማራታ ናጋና ማላ ዴሬዛ ታማርሳ› ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ኔኒ ሀይሳን ታ ማታን ጋምአ። ኤንቲ ላታና መላ ታኒ ኤንታዉ እምያ ቢታን ኤንቲ ኦናባ ኔኒ ኤንታ ታማርሳና ታ ኪታ፥ ታ አዋጁዋነ ታ ህግያ ኡባ ታ ነዉ ኦዳና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin neeni haysan ta matan gam7a. Enti laattana mela taani entaw immiya biittan enti oothanaba neeni enta tamaarsana ta kiita, ta awaajuwanne ta higgiya ubbaa ta new odana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አንተ ግን እንዲወርሷት በምሰጣቸው ምድር እንዲጠብቋቸው የምታስተምራቸውን ትእዛዞች፣ ሥርዐቶችና ሕጎች ሁሉ እንድሰጥህ እዚሁ ከእኔ ዘንድ ቈይ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አንተ ግን እዚህ እኔ አጠገብ ቁም፤ እኔም ሕግጋቴን፥ ትእዛዞቼንና ሥርዓቶቼን ሁሉ እሰጥሃለሁ፤ እኔ በምሰጣቸው ምድር እነዚህን ሕግጋቴን፥ ትእዛዞች ሥርዓቶቼን በመጠበቅ እንዲኖሩ ለሕዝቡ አስተምራቸው።’
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንስኻ ግና፥ ኣብታ ኣነ ንርስቲ ዝህቦም ምድሪ ኽሕልውዎ ዘለዎም፥ እትምህሮም ሕግታተይን ትእዛዛተይን ፍርድታተይን ክነግረካ፥ ኣብዙይ ኣብ ጥቓይ ደው በል።
Amharic Tigrinya 2011
ንስኻ ግና ኣብታ ኣነ ንርስቲ ዝህቦም ምድሪ ኺገብርዎ፡ እቲ እትምህሮም ሕጋጋተይን ትእዛዛተይን ፍርድታተትይን ክነግረካ፡ ኣብዚ ምሳይ ደው በል።