Deuteronomy 7:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ግና ኣሕሊፎም ኪህቦም እዩ፣ ክሳዕ ዚጠፍኡ ድማ ብዓብዪ ጥፍኣት ኬጥፍኦም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አምላክህ እግዚአብሔር ግን እነርሱን በእጅህ አሳልፎ ይሰጣቸዋል፥ እስኪጠፉም ድረስ በታላቅ ውርደት ይደመስሳቸዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አምላክህ እግዚአብሔር ግን እነርሱን በእጅህ አሳልፎ ይሰጣቸዋል፥ እስኪጠፉም ድረስ በታላቅ ድንጋጤ ያስደነግጣቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ አምላካችሁ ግን እነርሱን በእጅህ አሳልፎ ይሰጣቸዋል፥ እስኪጠፉም ድረስ በታላቅ ሁከት ላይ ይጥላቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ኡንቱንታ ህንተ ኩሽያን አ እማና፤ ኡንቱንቱ ያና ጋካናዉ፥ እ ኡንቱንታ ሻቢራና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin Med'inaa Goday hintte S'oossay unttuntta hintte kushiyan aatsi immana; unttunttu d'ayana gakkanaw, I unttuntta shabbirana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAA intte Xoossay intte morkketa intte kushen aaththi immana; istti ubbay wurana gakkanaas izi istta garsan shiro denththana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴ ሞርኬታ ኢንቴ ኩሼን ኣ ኢማና፤ ኢስቲ ኡባይ ዉራና ጋካናስ ኢዚ ኢስታ ጋርሳን ሺሮ ዴንና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ኤንታ ነ ኩሸን አድ እማና፤ ኤንቲ ያና ጋካናዉ እ ኤንታ ዳጋንና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin Goday, ne Xoossay enta ne kushen aathidi immana; enti dhayana gakanaw I enta daganthana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ግን እስኪጠፉ ድረስ ከባድ ትርምስ ፈጥሮባቸው በእጅህ አሳልፎ ይሰጥሃል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ጠላቶችህን በእጆችህ ላይ ይጥልልሃል፤ እስኪደመሰሱም ድረስ በብርቱ ያሸብራቸዋል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣምላኽኩም እግዚኣብሄር ንኣኣቶም ኣብ ቅድሜኹም ኣሕሊፉ ኽህበኩም እዩ፤ ብዓብዪ ድንጋፀ ድማ ኽሳዕ ዝጠፍኡ ኸደንግፆም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ንኣታቶም ኣብ ቅድሜኻ ኣሕሊፉ ኺህበካ እዩ፡ ቦኣብዩ ስምባድ ድማ ክሳዕ ዚጠፍአ የሸብሮም።