Deuteronomy 8:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ከምቲ ሰብ ንወዱ ዚቐጽዖ፡ ከምኡ ድማ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ከም ዚግስጸካ ብልብኻ ኽትሓስበሉ ኣሎካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሰውም ልጁን እን​ደ​ሚ​ገ​ሥጽ እን​ዲሁ አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አን​ተን እን​ዲ​ገ​ሥጽ በል​ብህ ዕወቅ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሰውም ልጁን እንደሚገሥፅ እንዲሁም አምላክህ እግዚአብሔር አንተን እንዲገሥጽ በልብህ አስተውል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንግዲህ ሰው ልጁን እንደሚገሥፅ፥ እንዲሁም ጌታ እግዚአብሔር አንተን እንደሚገሥጽህ በልብህ አስተውል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ያቶፐ፥ አሳይ ባረ ናኣ ሴርያዋዳን፥ መና ጎዳይ ነ ጾሳይካ ኔና ሴርያዋ ነ ዎዛናን አኬካ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yaatooppe, Asay bare na'aa seeriyaawaadan, Med'inaa Goday ne s'oossaykka neena seeriyaawaa ne wozanaan akeeka.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Aaway ba naa seerizayssaththo GODAA intte Xoossay inttena seerizayssa yuushshi qopite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣዋይ ባ ና ሴሪዛይሳ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴና ሴሪዛይሳ ዩሺ ቆፒቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አስ ባ ናአ ሴረይሳዳ ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ነና ሴሮይሳ አኬካ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Asi ba na7a seereysada Goday, ne Xoossay nena seeroysa akeeka.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ ሰው ልጁን እንደሚቀጣ፣ አምላክህ እግዚአብሔርም (ኤሎሂም ያህዌ) አንተን እንደሚቀጣህ በልብህ ዕወቅ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አባት ልጆቹን እንደሚገሥጽ አምላክህ እግዚአብሔርም አንተን የሚገሥጽህ መሆኑን አስተውል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሰብ ንውሉዱ ኸም ዝግስፅ፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ድማ ኸምኡ ኸም ዝግስፀኩም ብልብኹም ዘክሩ።
Amharic Tigrinya 2011
ሰብ ንወዱ ኸም ዚቐጽዕ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ድማ ከምኡ ዝቐጽዓካ፡ ብልብኻ ፍለጥ።