Deuteronomy 9:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሳቶም ግና ብብርቱዕ ሓይልኻን በቲ ዝዘርግሐ ቅልጽምካን ዘውጻእካዮም ህዝብኻን ርስትኻን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እነርሱም በታላቅ ኀይልህ፥ በጸናውና በተዘረጋውም ክንድህ ከግብፅ ምድር ያወጣሃቸው ሕዝብህና ርስትህ ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እነርሱም በታላቅ ኃይልህ በተዘረጋውም ክንድህ ያወጣሃቸው ሕዝብህና ርስትህ ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነርሱም በታላቅ ኃይልህ በተዘረጋውም ክንድህ ያወጣሃቸው ሕዝብህና ርስትህ ናቸውና።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ግዶ ሽን፥ ሀ አሳይ ኔን ነ ዎልቃማ ዎልቃንነ ነ ምጨቴዳ ቀስያን ግብጼፐ ከሴዳ ነ ላታ ግድያ ነ አሳቴ’ ያጋድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Gido shin, ha Asay neeni ne wolk'k'aama wolk'k'aaninne ne mic'etteedda k'esiyaan Gibs'eppe Kesseedda ne laata gidiyaa ne asaattee› yaagaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin ha asay neni ne gita wolqqaninne ne mino qesen nees gidana mala ne doora kessida dere.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ሃ ኣሳይ ኔኒ ኔ ጊታ ዎልቃኒኔ ኔ ሚኖ ቄሴን ኔስ ጊዳና ማላ ኔ ዶራ ኬሲዳ ዴሬ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ግዶሽን፥ ሀ አሳይ ኔኒ ነ ግታ ዎልቃንነ ነ ምጨትዳ ቀሰን ግብፀፈ ከስዳ ነ ላታ ግድዳ ነ አሳ” ያጋስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Gidoshin, ha asay neeni ne gita wolqaaninne ne micetida qesen Gibxefe kessida ne laata gidida ne asaa” yaagas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ነገር ግን እነርሱ በታላቅ ኀይልህና በተዘረጋች ክንድህ ያወጣሃቸው ሕዝብህና ርስትህ ናቸው።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህም ሁሉ በላይ ይህ ሕዝብ ለራስህ ወገን እንዲሆን የመረጥከውና በታላቁ ኀይልህና ብርታትህ ከግብጽ ምድር ያወጣኸው ነው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እዚኣቶምስ ብዓብዪ ሓይልኻን ብዝርግሕቲ ቕልፅምካን ዘውፃእኻዮም ህዝብኻን ርስትኻን እዮም” በልኩ።
Amharic Tigrinya 2011
እዚኣቶምሲ ብዓብዩ ሓይልኻብን ብዝርግሕቲ ቕልጽምካን ዘውጻኣካዮም ህዝብኻን ርስትኻን እዮም።