Deuteronomy 9:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ሆሬብ እውን ንእግዚኣብሄር ኣቘጥዕካዮ፣ እግዚኣብሄር ኬጥፍኣካ ድማ ተቘጥዐካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በኮሬብ ደግሞ እግዚአብሔርን አሳዘናችሁት፤ እግዚአብሔርም ሊያጠፋችሁ በእናንተ ላይ ተቈጣ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በኮሬብ ደግሞ እግዚአብሔርን አስቈጣችሁ፤ እግዚአብሔርም ሊያጠፋችሁ ተቈጣባችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በኮሬብም የጌታን ቁጣ ቀሰቀሳችሁ፥ ጌታም ሊያጠፋችሁ እስኪነሳ አስቆጣችሁት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሲና ደርያ ቦላካ መና ጎዳይ ህንተና ይሳናዉ ደንዳና ጋካናዉ፥ ህንተ መና ጎዳ ሀንቀድታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Siinaa Deriyaa bollakka Med'inaa Goday hinttena d'ayissanaw denddana gakkanaw, hintte Med'inaa Godaa hank'k'etseeddita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Siina bazzon izi inttena dhayssanaas dendana gakkanaas GODAA keehi hanqeththideta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሲና ባዞን ኢዚ ኢንቴና ይሳናስ ዴንዳና ጋካናስ ጎዳ ኬሂ ሃንቄዴታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኮሬባ ዙማ ቦላ ጎዳይ ህንተና ይሳናዉ ደንዳና ጋካናዉ ህንተ ጎዳ ይሎይደታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Koreeba zumaa bolla Goday hintena dhaysanaw dendana gakanaw hinte Godaa yiloyideta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በኮሬብ እግዚአብሔርን (ያህዌ) ለቍጣ አነሣሣችሁት፤ እርሱም እናንተን ሊያጠፋችሁ እጅግ ተቈጣ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በሲና በረሓ እንኳ እናንተን ለማጥፋት እስኪነሣሣ ድረስ እግዚአብሔርን በብርቱ አስቈጥታችሁታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብ ኮሬብ ንእግዚኣብሄር ከም ዝቝጣዕ ገበርኩምዎ፤ ተቘጢዑ ኸዓ ኸጥፍአኩም ደለየ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብ ሆሬብ ድማ ንእግዚኣብሄር ኣኾሬኹምዎ፡ እግዚኣብሄር ከአ ተናዲድኩም ኬጥፍኣኩም ደለየ።