Ecclesiastes 1:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብዛዕባ እቲ ኣብ ትሕቲ ሰማይ ዚፍጸም ዘበለ ዅሉ ብጥበብ ክደሊን ክምርምርን ድማ ልበይ ሂበዮ፣ እዚ ዜሕዝን ጻዕሪ እዚ ኣምላኽ ንደቂ ሰብ ብእኡ ኺስልጥኑ ገይሩ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከሰማይም በታች ስለተደረገው ሁሉ በጥበብ ለመመርመርና ለመፈተን ልቤን አተጋሁ፤ እግዚአብሔር ይደክሙበት ዘንድ ክፉ ድካምን ለሰው ልጆች ሰጥትዋልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከሰማይም በታች የተደረገውን ሁሉ በጥበብ እፈልግና እመረምር ዘንድ ልቤን አተጋሁ፤ እግዚአብሔር ይደክሙባት ዘንድ ይህችን ለሰው ልጆች የሰጠ ክፉ ጥረት ናት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከሰማይም በታች የተደረገውን ሁሉ በጥበብ እፈልግና እመረምር ዘንድ ልቤን አተጋሁ፥ ይደክሙባት ዘንድ እግዚአብሔር ለሰው ልጆች የሰጣት ከባድ ጥረት ናት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን ቢታን ሳኣን ደእያዋ ኡባ ቆራ ቆራደ ኤራናዉነ አዳ ኤራተን ፕልጋ ጼላናዉ ታ ቆፋ ቃቻድ። ያታደ አሳ ኡባዉ ጾሳይ እሜዳ ደኡ ሎይ ዳቡርስያባነ ናሸችያባ ግድያዋ አኬካድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taani biittan sa'aan de'iyaawaa ubbaa k'ora k'oraade eranawunne aad'd'eeda eratetsan pilgga s'eellanaw ta k'ofaa k'achchaad. Yaataade asaa ubbaw S'oossay immeedda de'uu loytsi daaburssiyaabaanne nashechchiyaabaa gidiyaawaa akeekaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tani salo gufanththon diza ubbaa shaakka eranaassinne aadho erateththan pilgga xeellanaas ta qofaa qachchadis; Xoossi asa nayta toossida toohoy ay mala deexoo!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒ ሳሎ ጉፋንን ዲዛ ኡባ ሻካ ኤራናሲኔ ኣ ኤራቴን ፒልጋ ጼላናስ ታ ቆፋ ቃቻዲስ፤ ጾሲ ኣሳ ናይታ ቶሲዳ ቶሆይ ኣይ ማላ ዴጾ!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ሳአን ደእያባ ኡባ ሻካዳ ኤራናዉነ ጭንጫተን ፕልጋዳ ፄላናዉ ቆፋ ቃቻስ። ያታዳ አሳ ኡባስ ፆሳይ እምዳ ደኦይ ዳሮ ዳቡርስያባነ ኡፋይሶናባ ግደይሳ አኬካስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taani sa7an de7iyaba ubbaa shaakada eranawunne cincatethan pilgada xeellanaw qofa qachas. Yaatada asa ubbaas Xoossay immida de7oy daro daabursiyabaanne ufaysonnaba gideysa akeekas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከሰማይ በታች የተደረገውን ሁሉ በጥበብ ለማጥናትና ለመመርመር ራሴን አተጋሁ፤ አምላክ በሰዎች ላይ የጫነው እንዴት ያለ ከባድ ሸክም ነው!
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ታዲያ፥ በዚህ ዓለም የተደረጉትን ነገሮች ሁሉ በጥበብ መርምሬ ለማጥናት ወሰንኩ፤ ይህችን ከባድ ጭነት የሰው ልጆች ይደክሙበት ዘንድ እግዚአብሔር ሰጥቶአቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብ ትሕቲ ሰማይ ንዝግበር ኵሉ ብጥበብ ክምርምርን ከፅንዕን ልበይ ኣትጋህኹ። እዙይ ከዓ ደቂ ሰብ ክደኽሙሉ እግዚኣብሄር ዝሃቦም ከንቱ ፃዕሪ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብ ትሕቲ ሰማይ ዚግበር ዘበለ ኹሉ ብጥበብ ክምርምርን ከስተብህልን ልበይ ኣቕናዕኩ። እዝስ እግዚኣብሄር ንደቂ ሰብ ኪሳቕዩሉ ዝሀቦም ሓማቕ ጻዕሪ እዩ።