Ecclesiastes 1:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ትሕቲ ጸሓይ ዚግበር ኵሉ ግብሪ ርእየዮ እየ። እንሆ ድማ ኵሉ ንኸንቱን ስቓይ መንፈስን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከፀ​ሐይ በታች የተ​ሠ​ራ​ውን ሥራ ሁሉ አየሁ፤ እነ​ሆም፥ ሁሉ ከንቱ ነው፥ ነፋ​ስ​ንም እንደ መከ​ተል ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከፀሐይ በታች የተሠራውን ሥራ ሁሉ አየሁ፤ እነሆም፥ ሁሉ ከንቱ ነው፥ ነፋስንም እንደ መከተል ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከፀሐይ በታች የተሠራውን ሥራ ሁሉ አየሁ፥ እነሆም፥ ሁሉ ከንቱ ነው፥ ነፋስንም መከተል ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሳሉዋፐ ጋርሳ ባጋን ሀኔዳዋ ኡባ ታን በኣድ፤ ሽን ኡባባይካ መላ፤ ጫርኩዋ ኦይቃናዉ የደርስያዋ ማላ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Saluwaappe garssa baggan haneeddawaa ubbaa taani be'aad; shin ubbabaykka mela; c'arkkuwaa oyk'k'anaw yederssiyaawaa mala.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Salo gufanththon hanida hanota ubbaa ta be7adis; gido attiin ubbayka hada; carko oykkana yedeththiza mala.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሳሎ ጉፋንን ሃኒዳ ሃኖታ ኡባ ታ ቤኣዲስ፤ ጊዶ ኣቲን ኡባይካ ሃዳ፤ ጫርኮ ኦይካና ዬዴዛ ማላ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሳሎፐ ጋርሳን ሀንዳባ ኡባ ታኒ በአስ፤ ሽን ኡባይካ ሀዳ፤ ጫርኮ ኦይካናዉ የደይሳ መላ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Salope garsan hanidaba ubbaa taani be7as; shin ubbayka hada; carko oykanaw yedetheysa mela.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከፀሓይ በታች የተደረገውን ነገር ሁሉ አየሁ፤ ሁሉም ከንቱ፣ ነፋስንም እንደ መከተል ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እነሆ በዚህ ዓለም ላይ የተደረገውን ነገር ሁሉ ተመለከትኩ፤ ይሁን እንጂ ሁሉ ነገር ከንቱ ሆኖ አገኘሁት፤ ሁሉም ነገር ነፋስን እንደ መጨበጥ ሆኖ ይቈጠራል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ትሕቲ ፀሓይ ዝግበር ኵሉ ተግባር ረአኹ፤ እንሆ ኸዓ ዅሉ ኸንቱ እዩ፤ ንንፋስውን ከም ምኽታል እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብ ትሕቲ ጸሓይ ዚግበር ኹሉ ኸንቱነትን ደድሕሪ ንፋስ ምጉያይን እዩ።