Ecclesiastes 1:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብልበይ ተዛሪበ፡ እንሆ፡ ናብ ዓብዪ ዅነታት በጺሐ፡ ካብ ኵሎም እቶም ቅድሜይ ኣብ የሩሳሌም ዝነበሩ ጥበብ ከኣ ኣጥሪየ። እወ ልበይ ዓቢ ተመክሮ ጥበብን ፍልጠትን ነይርዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እኔ በልቤ፥ “እነሆ፥ ከእኔ አስ​ቀ​ድ​መው በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ላይ ከነ​በ​ሩት ሁሉ ይልቅ ጥበ​ብን አበ​ዛሁ፤ ልቤ​ንም ለጥ​በ​ብና ለዕ​ው​ቀት ሰጠሁ፥” በማ​ለት ተና​ገ​ርሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እኔ በልቤ። እነሆ፥ ከእኔ አስቀድመው በኢየሩሳሌም ላይ ከነበሩት ሁሉ ይልቅ ጥበብን አብዝቼ ጨመርሁ፤ ልቤም ብዙ ጥበብንና እውቀትን ተመለከተ ብዬ ተናገርሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እኔ በልቤ፦ እነሆ፥ ከእኔ አስቀድመው በኢየሩሳሌም ላይ ከነበሩት ሁሉ ይልቅ ጥበብን አብዝቼ ጨመርሁ፥ ልቤም ብዙ ጥበብንና እውቀትን ተመለከተ ብዬ ተናገርሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን ዎን ታ ዎዛናን ሀዋዳን ያጋደ ቆፓድ፤ “ታፐ ካሰ የሩሳላመ ሞዴዳ ኡባቱዋፐ ታን ዎልቃማነ አዳ ኤራንቻ ግዳድ። ጭንጫተነ ኤራ ግያዌ እ አየንቶ ፓጫደ ኤራድ” ያጋድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taani won ta wozanaan hawaadan yaagaade k'oppaad; «Taappe kase Yerusaalame mooddeedda ubbatuwaappe taani wolk'k'aamanne aad'd'eeda eranchcha gidaaddi. C'inc'c'atetsaanne eraa giyaawe I ayentto paac'c'aade eraad» yaagaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tanikka ta wozinan, «Taappe kase Yerusalaame haarida ubbatappe tani gitanne aadho eranchcha gidadis; tani aadho erateththaninne eran keeha loohadis» ga qoppadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒካ ታ ዎዚናን፥ «ታፔ ካሴ ዬሩሳላሜ ሃሪዳ ኡባታፔ ታኒ ጊታኔ ኣ ኤራንቻ ጊዳዲስ፤ ታኒ ኣ ኤራቴኒኔ ኤራን ኬሃ ሎሃዲስ» ጋ ቆፓዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ታ ዎዛናን ሀይሳዳ ያጋዳ ቆፓስ፤ “ታፐ ካሰ የሩሳላመ ሃርዳ ኡባታፐ ታኒ ግታነ ጭንጫ ግዳስ። ጭንጫተነ ኤራ ጉስ እ አይበኮ ፓጫዳ ኤራስ” ያጋስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taani ta wozanan haysada yaagada qopas; “Taape kase Yerusalaame haarida ubbatape taani gitanne cinca gidas. Cincatethinne era guussi I aybeko paacada eras” yaagas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እኔም በልቤ፣ “እነሆ፤ ከእኔ በፊት በኢየሩሳሌም ከገዙት ከማንኛቸውም ይልቅ ታላቅ ሆኛለሁ፤ ጥበብም በዝቶልኛል፤ በብዙ ጥበብና ዕውቀት ተመክሮም ዐልፌአለሁ” አልሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኔማ በልቤ “ከእኔ በፊት ኢየሩሳሌምን ከገዙት ሁሉ ይበልጥ ታላቅና የጥበብ ሰው ሆኛለሁ፤ የጥበብንና የዕውቀትን ምንነት መርምሬ አጥንቻለሁ” ብዬ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣነ ብልበይ “እንሆ፥ ሕልፊ እቶም ቅድመይ ኣብ ኢየሩሳሌም ዝነበሩ ጥበብ ኣብዚሐ ወሰኽኩ። ልበይውን ብዙሕ ጥበብን ፍልጠትን ተመልከተ” ኢለ ሓሰብኩ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣነ እንሆ ሓለፋ እቶም ቅድመይ ኣብ ዮርሳሌም ዝነበሩ ዓብዩ ጥበብ ኣጥሬኹ፡ ኢለ ብልበይ በልኩ። ልበይ ናይ ጥበብን ፍልጠትን ምልኣት ረአየ።