Ecclesiastes 10:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
መንፈስ እቲ ገዛኢ እንተ ተላዒሉ፡ ካብ ስፍራኻ ኣይትውጻእ። ንዓበይቲ ኣበሳታት የህድእ እዩ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ትዕግሥት ታላቁን ኀጢአት ያስተሰርያልና የገዢ ቍጣ የተነሣብህ እንደ ሆነ ስፍራህን አትልቀቅ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ትዕግሥት ታላቁን ኃጢአት ጸጥ ያደርጋልና የገዢ ቍጣ የተነሣብህ እንደ ሆነ ስፍራህን አትልቀቅ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ትዕግሥት ታላቁን ኃጢአት ጸጥ ያደርጋልና የገዢ ቁጣ የተነሣብህ እንደሆነ ስፍራህን አትልቀቅ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ነ ካፑ ነ ቦላን ሀንቀቶፐነ፥ ነ ሱንቴዳ ሳኣፐ ክቻ ክቾፓ፤ አያዉ ጎፐ፥ ጮኡ ጊደ ዳንዳይያዌ ዎልቃማ ባይዙዋካ አቶ ጊሴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ne kaappuu ne bollan hank'k'ettooppenne, ne suntsetteedda sa'aappe kichcha kichchoppa; ayaw gooppe, c'o"u giide danddayiyaawe wolk'k'aama bayzzuwaakka atto giissee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ne goday ne bolla hanqettiko ne soho yeddofa; gaasoykka dandayay gita hanqo co7u histtees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኔ ጎዳይ ኔ ቦላ ሃንቄቲኮ ኔ ሶሆ ዬዶፋ፤ ጋሶይካ ዳንዳያይ ጊታ ሃንቆ ጮኡ ሂስቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ነ ሀላቃይ ነ ቦላ ሀንቀትኮ ነ በሳ የዶፋ፤ ስእ ግድ ዳንዳኦይ ግታ ናጋራ አቶ ጊሴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ne halaqay ne bolla hanqetiko ne bessaa yeddofa; si77i gidi danda7oy gita nagaraa atto giisees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የገዥ ቍጣ በተነሣብህ ጊዜ፣ ስፍራህን አትልቀቅ፤ ትዕግሥት ታላቁን ጥፋት ጸጥ ያደርጋልና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ጸጥ ብለህ ብትታገሥ ከባድ ለሆነው በደልህ እንኳ ይቅርታ ማግኘት ስለምትችል አለቃህ በተቈጣህ ጊዜ የሥራ ቦታህን አትልቀቅ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ትዕግስቲ ንዓብዪ በደል ተህድእ እያ እሞ፥ ገዛኢ እንተ ተቘጥዐካ ስፍራኻ ኣይትሕደግ።
Amharic Tigrinya 2011
መንፈስ ገዛኢ ኣብ ልዕሌኻ እንተ ተላዕለ ትዕግስቲ ንዓብዩ ኣበሳ ተህድእ እያ እሞ፡ ስፍራኻ ኣይትሕደግ።