Ecclesiastes 10:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ጉድጓድ ዝዅዕት ናብኣ ይወድቕ። ሓጹር ዝሰበረ ድማ ተመን ክነኽሶ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለባልንጀራው ጕድጓድን የሚምስ ይወድቅበታል፥ ቅጥርንም የሚያፈርስን እባብ ትነድፈዋለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ጕድጓድን የሚምስ ይወድቅበታል፥ ቅጥርንም የሚያፈርስን እባብ ትነድፈዋለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጉድጓድን የሚምስ ይወድቅበታል፥ ቅጥርንም የሚያፈርስን እባብ ትነድፈዋለች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኦላ ቦክያ ኡራይ ሄ ኦላን እ ኩንዳና፤ ቃይ ግምቢያ ድርሳ ኮልያ ኡራ ሾሻይ ዱካና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ollaa bookkiyaa uray he ollaan I kunddana; k'ay gimbbiyaa dirssaa koliyaa uraa shooshshay dukkana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Olla bookkiza asi he ollan izi kundana; qasse dirsa laalliza as shooshshi dukkana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኦላ ቦኪዛ ኣሲ ሄ ኦላን ኢዚ ኩንዳና፤ ቃሴ ዲርሳ ላሊዛ ኣስ ሾሺ ዱካና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኦላ ቦክያ አስ ሄ ኦላን ኩንዴስ፤ ግምበ ድርስ ላልያ ኡራ ሾሽ ዱኬስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Olla bookiya asi he ollan kundees; gimbe dirsi laaliya uraa shooshi dukees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ጕድጓድን የሚምስ ራሱ ይገባበታል፤ ቅጥርንም የሚያፈርስ እባብ ይነድፈዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ጒድጓድን የሚቈፍር ሰው ራሱ ይወድቅበታል፤ ቅጽርንም የሚያፈርስ በእባብ ይነደፋል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ጕድጓድ ዝዅዕት ናብኣ ይወድቕ፤ መካበቢያ ዘፍርስ ድማ ተመን ይነድፎ።
Amharic Tigrinya 2011
ጉድጓድ ዚኹዕት አብኣ ይወድቕ፡ መካበብያ ዜፍርስ ተመን ይነኽሶ።