Ecclesiastes 12:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ እቲ ሓመድ ከምቲ ዝነበሮ ናብ ምድሪ ክምለስ እዩ፣ እቲ መንፈስ ድማ ናብቲ ዝሃቦ ኣምላኽ ክምለስ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አፈርም ወደ ነበረበት ምድር ሳይመለስ፥ ነፍስም ወደ ሰጠው ወደ እግዚአብሔር ሳይመለስ በሥጋም በነበረበት ጊዜ መልካም ወይም ክፉ ቢሆን ስለ ሠራው ሁሉ መልስ ሳይሰጥ ፈጣሪህን አስብ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አፈርም ወደ ነበረበት ምድር ሳይመለስ፥ ነፍስም ወደ ሰጠው ወደ እግዚአብሔር ሳይመለስ ፈጣሪህን አስብ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አፈርም ወደ ነበረበት ምድር ሳይመለስ፥ ነፍስም ወደ ሰጠው ወደ እግዚአብሔር ሳይመለስ ፈጣሪህን አስብ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቢታይ ካሰ ባረ አከቴዳ ቢታኮ ስመናን፥ ሸምፑካ ባረና እሜዳ ጾሳኮ ስሚደ ቤና ደእሺና፥ ኔና መዳዋ ቆፓ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
biittay kase bare aketeedda biittaakko simmennaan, shemppuukka barena immeedda S'oossaakko simmiide beenna de'ishiina, neena Med'd'eeddawaa k'oppa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
biittay duge biittan simmontta dishin, shemppoy immida Xoossako simmontta dishin, nena Medhdhida Xoossako simma.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቢታይ ዱጌ ቢታን ሲሞንታ ዲሺን፥ ሼምፖይ ኢሚዳ ጾሳኮ ሲሞንታ ዲሺን፥ ኔና ሜዳ ጾሳኮ ሲማ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቢታይ ቢታኮ ስሞና ደእሽን፥ ሸምፖይ ባና እምዳ ፆሳኮ ስሞና ደእሽን፥ ነና መዳይሳ ቆፓ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
biittay biittako simmonna de7ishin, shempoy bana immida Xoossaako simmonna de7ishin, nena medhidaysa qopa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ዐፈር ወደ መጣበት መሬት ሳይመለስ፣ መንፈስም ወደ ሰጠው ወደ እግዚአብሔር ሳይመለስ፣ ፈጣሪህን ዐስብ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሥጋ ዐፈር ስለ ሆነ ወደ ዐፈር ይመለሳል፤ ነፍስም ወደ ፈጠራት ወደ እግዚአብሔር ትሄዳለች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሓመድ ድማ ናብቲ ዝነበሮ ምድሪ እንተይተመለሰ፥ መንፈስውን ናብቲ ወሃቢኡ እግዚኣብሄር እንተይተመለሰ፥ ብመዓልቲታት ጕብዝናኻ ንፈጣሪኻ ዘክሮ።
Amharic Tigrinya 2011
መሬት ድማ፡ ከምቲ ዝነበሮ፡ ናብ ምድሪ ኸይተመልሰ፡ መንፈስውን ናብቲ ወሃቢኡ ኣምላኽ ከይተመልሰ፡ ብመዓልታት ንእስነትካ ፈጣሪኻ ዘክሮ።