Ecclesiastes 2:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ብልበይ ከምዚ በልኩ፦ ከምቲ ንዓሻ ዚገብሮ፡ ንዓይ እውን ከምኡ እዩ። ስለምንታይከ ዝለበምኩ፧ ሽዑ እዚ እውን ከንቱነት እዩ ኢለ ብልበይ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እኔም በልቤ፥ “አላዋቂን የሚያገኘው እንዲሁ እኔንም ያገኘኛል፤ እኔም ለምን እጅግ ጠቢብ ሆንሁ?” አልሁ፤ የዚያን ጊዜም በልቤ፥ “ይህ ደግሞ ከንቱ ነው” አልሁ፥ አላዋቂ በከንቱ መናገርን ያበዛልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እኔም በልቤ። ለሰነፍ የሚደርሰው ለእኔም ይደርሳል፤ ለምን እጅግ ጠቢብ ሆንሁ? አልሁ። የዚያን ጊዜም በልቤ። ይህ ደግሞ ከንቱ ነው አልሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እኔም በልቤ፦ በአላዋቂ ላይ የሚደርሰው በእኔም ላይ ይደርሳል፤ ለምን እጅግ ጠቢብ ሆንሁ? አልሁ። የዚያን ጊዜም በልቤ፦ ይህ ደግሞ ከንቱ ነው አልሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን ታ ዎዛናን፥ “ኤያ ጋክያ ካጫይ ታናካ ጋኬ፤ ያትና፥ ታን አዳ ኤራንቻ ግድያዌ ታና አያ ማዲ?” ያጋደ ቆፓድ። ቃይ ታን ታ ዎዛናን፥ “ሀዌ ኡባባይካ መላ!” ያጋድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taani ta wozanaan, «Eeyyaa gakkiyaa kaac'ay taanakka gakkee; yaatina, taani aad'd'eeda eranchcha gidiyaawe taana ayaa maaddii?» yaagaade k'oppaad. K'ay taani ta wozanaan, «Hawe ubbabaykka mela!» yaagaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tani ta wozinan, «Eeya gakkiza qaaday tanakka gakkana; histtiin tani aadho eranchcha gidoyssas wodhey aazee?» gaada qoppadis. Qasse tani ta wozinan, «Hayssi ubbayka hada» gadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒ ታ ዎዚናን፥ «ኤያ ጋኪዛ ቃዳይ ታናካ ጋካና፤ ሂስቲን ታኒ ኣ ኤራንቻ ጊዶይሳስ ዎይ ኣዜ?» ጋዳ ቆፓዲስ። ቃሴ ታኒ ታ ዎዚናን፥ «ሃይሲ ኡባይካ ሃዳ» ጋዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ታኮ፥ “ኤያ ጋከያ ቃዳይ ታናካ ጋኬስ፤ ያትን፥ ታኒ ጭንጫ ግደይስ ታና አይ ማዲ?” ያጋዳ ቆፓስ። ቃስ ታኒ ታ ዎዛናን፥ “ሀይስካ ሀዳ” ያጋስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taani taako, “Eeya gakeya qaaday tanaka gakees; yaatin, taani cinca gideysi tana ay maaddii?” yaagada qopas. Qassi taani ta wozanan, “Haysika hada” yaagas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም በልቤ፣ “የሞኙ ዕድል ፈንታ በእኔም ላይ ይደርሳል፤ ታዲያ ጠቢብ በመሆኔ ትርፌ ምንድን ነው?” አልሁ። በልቤም፣ “ይህም ደግሞ ከንቱ ነው” አልሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህም “ለሞኝ የሚደርሰው ዕድል ለእኔም ይደርሳል፤ ታዲያ፥ ይህን ያኽል ጥበበኛ የመሆኔ ትርፉ ምንድን ነው?” ብዬ በልቤ አሰብኩ። ወዲያውኑ “ይህ ሁሉ ከንቱ ነው!” አልኩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣነውን ብልበይ “ንምንታይ የመና ጠቢብ ኮንኩ? ኸምቲ ንዓሻ ዝበፅሖ ንኣይውን ክበፅሐኒ እዩ” ኢለ ሓሰብኩ። ሽዑ ብልበይ “እዙይውን ከንቱ እዩ” በልኩ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣነውን፡ ከምቲ ንዓሻ ዚበጽሖ ንኣይ ከአ ኪበጽሐኒ እዩ፡ ኢለ ብልበይ በልኩ። ንምንታይ ደአ ኣዝየ ጥበበኛ ዘይኮንኩ፡ ብልበይ ድማ፡ እዚውን ከንቱነት እዩ፡ በልኩ።