Ecclesiastes 2:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ጥበበኛ ድዩ ወይስ ዓሻ መን ይፈልጥ፧ ንሱ ግና ነቲ ዝደኸምኩሉን ኣብ ትሕቲ ጸሓይ ዝለበምኩሉን ዅሉ ጻዕረይ ኪገዝእ እዩ። እዚ እውን ከንቱነት እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ጠቢብ ወይም አላዋቂ እንደሚሆን ከፀሐይ በታችም በደከምሁበትና ጠቢብ በሆንሁበት በድካሜ ሁሉ ይሰለጥን እንደ ሆነ የሚያውቅ ሰው ማን ነው? ይህም ደግሞ ከንቱ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ጠቢብ ወይም ሰነፍ እንዲሆን የሚያውቅ ሰው ማን ነው? ከፀሐይ በታች በደከምሁበትና ጠቢብ በሆንሁበት በድካሜ ሁሉ ላይ ጌታ ይሆንበታል፤ ይህም ደግሞ ከንቱ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጠቢብ ወይም አላዋቂ እንደሚሆን የሚያውቅ ሰው ማን ነው? ከፀሐይ በታች በደከምሁበትና ጠቢብ በሆንሁበት በድካሜ ሁሉ ላይ ይሠለጥንበታል፥ ይህም ደግሞ ከንቱ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታፐ ጉይያን ይያ ብታኒ አዳ ኤራንቼንቶ ኤየንቶ ኦን ኤሪ? ሽን እ ኦና ግድናካ፥ ታን ሎይ ዳቡሬዳዋነ ታ ጭንጫተን ታን ደሜዳዋ ኡባ ባረዉ አኪደ፥ ጎዳ ግዳናዋ፤ ያቶፐ፥ ሄዌካ መላ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taappe guyyiyaan yiyaa bitanii aad'd'eeda eranchchentto eeyentto ooni erii? Shin I oona gidinakka, taani loytsi daabureeddawaanne ta c'inc'c'atetsan taani demmeeddawaa ubbaa barew akkiide, goda gidanawaa; yaatooppe, hewekka mela.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Taappe guyera yaanayssi izi aadho eranchcha gidiin woykko eeya gidiin oonee erizay? Izi oona gidikkoka tani keeha daaburdayssanne ta aadho erateththan tani demmida ubbaa bolla goda gidana; hessika hada.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታፔ ጉዬራ ያናይሲ ኢዚ ኣ ኤራንቻ ጊዲን ዎይኮ ኤያ ጊዲን ኦኔ ኤሪዛይ? ኢዚ ኦና ጊዲኮካ ታኒ ኬሃ ዳቡርዳይሳኔ ታ ኣ ኤራቴን ታኒ ዴሚዳ ኡባ ቦላ ጎዳ ጊዳና፤ ሄሲካ ሃዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታፐ ጉየራ ያ አደይ ጭንጨኮ ኤየኮ ኦን ኤሪ? ሽን እ ኦና ግድንካ፥ ታኒ ዳሮ ዳቡርዳባነ ታ ጭንጫተን ደምዳባ ኡባ ባዉ ኤክድ፥ ጎዳ ግዳና፤ ሄስካ ሀዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taape guyera yaa addey cinceko eeyeko ooni erii? Shin I oona gidinka, taani daro daaburidabaanne ta cincatethan demmidaba ubbaa baw ekidi, godaa gidana; hessika hada.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እርሱ ጠቢብ ወይም ሞኝ ይሆን እንደ ሆነ ማን ያውቃል? ሆኖም ከፀሓይ በታች ድካሜንና ችሎታዬን ባፈሰስሁበት ሥራ ሁሉ ላይ ባለቤት ይሆንበታል፤ ይህም ደግሞ ከንቱ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከእኔ በኋላ የሚመጣው ጠቢብ ይሁን ሞኝ ተለይቶ አይታወቅም፤ ይሁን እንጂ እኔ የደከምኩበትንና በጥበቤ ያተረፍኩትን ነገር ሁሉ ወስዶ ባለቤት ይሆናል፤ ይህም ከንቱ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሱ ለባም ክኸውን ወይ ዓሻ፥ መን ይፈልጥ? ምስ ናይ እዙይ ግና ነቲ ኣብ ትሕቲ ፀሓይ ጥበበኛ ኮይነ ዝፀዓርኩሉ ዅሉ ስራሐይ ንሱ እዩ ዝጕይተተሉ፤ እዙይውን ከንቱ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሱኸ ጠቢብ ኪኸውን ወይስ ዓሻ መን ይፈልጦ፡ ምስናይዚ ግና ነቲ ኣብ ትሕቲ ጸሓይ ጥበበኛ ኾይኑ ዝጸዐርኩሉ ዘበለ ጻዕረይ ንሱ እዩ ዚጊይተተሉ፡ እዚውን ክንቱነት እዩ።