Ecclesiastes 2:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሰብ ካብ ምብላዕን ምስታይን፡ ንነፍሱ ንስራሑ ብጽቡቕ ካብ ምሕጓስ ዚሓይሽ የልቦን። ካብ ኢድ ኣምላኽ ምዃኑ እውን ርእየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለሰው ከመብላትና ከመጠጣት በድካሙም ለሰውነቱ መልካም ነገር ከሚያሳያት በቀር በጎ ነገር የለም፤ ይህ ደግሞ ከእግዚአብሔር እጅ እንደ ተሰጠ አየሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለሰው ከሚበላና ከሚጠጣ በድካሙም ደስ ከሚለው በቀር የሚሻለው ነገር የለም፤ ይህም ደግሞ ከእግዚአብሔር እጅ እንደ ተሰጠ አየሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ለሰው በመብላትና በመጠጣት፥ እንዲሁም በመጣር ከሚያገኘው ደስታ የሚሻለው ነገር የለም፥ ይህም ደግሞ ከእግዚአብሔር እጅ እንደተሰጠ አየሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ድራዉ፥ አሳዉ ጎኣ ግድያዌ አዬ ጎፐ፥ አሳይ ባረ ዳቡሬዳባፐ ሚድነ ኡሺደ ናሸትያዋ። ሄ ናሸቻይካ ቃይ ጾሳ ኩሽያፐ እመቴዳዋ ግድያዋ ታን አኬካድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa diraw, asaw go"aa gidiyaawe ayee gooppe, Asay bare daabureeddabaappe miiddinne ushiide nashettiyaawaa. He nashechchaykka k'ay S'oossaa kushiyaappe imetteeddawaa gidiyaawaa taani akeekaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Asas muussafenne ushshafe qasse ba ooththida ooson ufayeteththafe hara lo7iza miishshi deenna; hessika Xoossa kusheppe imettizayssa ta beyadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣሳስ ሙሳፌኔ ኡሻፌ ቃሴ ባ ኦዳ ኦሶን ኡፋዬቴፌ ሃራ ሎኢዛ ሚሺ ዴና፤ ሄሲካ ጾሳ ኩሼፔ ኢሜቲዛይሳ ታ ቤያዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህዛ አሳስ ጎአ ግድያባይ አይበ ጊኮ፥ አስ ምድ ኡይድ ባ ዳቡራን ኡፋይታናይሳ። ሄ ኡፋይሳይ ቃስ ፆሳ ኩሽያፐ እመትዳባ ግደይሳ ታኒ አኬካስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hiza asas go77a gidiyabay aybe giiko, asi midi uyidi ba daaburan ufaytanaysa. He ufaysay qassi Xoossaa kushiyape imetidaba gideysa taani akeekas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ለሰው ከመብላትና ከመጠጣት፣ በሥራውም ከመርካት ሌላ የሚሻለው ነገር የለውም፤ ይህም ደግሞ ከእግዚአብሔር እጅ እንደሚሰጥ አየሁ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንግዲህ ለሰው የሚጠቅመው ነገር ቢኖር፥ ደክሞ በመሥራት ያፈራውን ሁሉ በመብላትና በመጠጣት ራሱን ለማስደሰት መቻሉ ነው፤ ይህም ከእግዚአብሔር የተሰጠ መሆኑን ተረድቼአለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሰብ ካብ ዝብላዕን ካብ ዝስተን ካብቲ ብፃዕሩ ምሕጓስን ዝሓሸ ኻልእ ነገር የብሉን፤ እዙይውን ካብ ኢድ እግዚኣብሄር ከም ዝወሃብ ረአኹ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሰብሲ ኻብ ምብላዕን ምስታይን ካብቲ ኺጽዕር ከሎ ነነፍሱ ባህ ምባልን ዚሐይሽ የብሉን። እዚውን ካብ ኢድ እግዚኣብሄር ከም ዝኾነ ርኤኹ።