Ecclesiastes 2:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንርእሰይ ንወይኒ ኽህብ ብልበይ ደለኹ፣ ንልበይ ግና ብጥበብ መሃሮ። እቶም ንደቂ ሰባት ኣብ ትሕቲ ሰማይ ኣብ ኵሉ መዓልትታት ህይወቶም ዝገብርዎ ነገራት እንታይ ምዃኑ ክሳብ ዝርኢ ድማ ዕሽነት ክሕዝ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሰው ልጆች በሕ​ይ​ወ​ታ​ቸው ዘመን ሁሉ ከፀ​ሐይ በታች የሚ​ሠ​ሩት መል​ካም ነገር ምን እንደ ሆነ እስ​ካይ ድረስ ልቤ በጥ​በብ እየ​መ​ራኝ፥ ሰው​ነ​ቴን በወ​ይን ደስ ለማ​ሰ​ኘት፥ ስን​ፍ​ና​ንም ለመ​ያዝ በልቤ መረ​መ​ርሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሰው ልጆች በሕይወታቸው ዘመን ሁሉ ከፀሐይ በታች ሊሠሩት መልካም ነገር ምን እንደ ሆነ እስካይ ድረስ ልቤ በጥበብ እየመራኝ፥ ሰውነቴን በወይን ጠጅ ደስ ለማሰኘት ስንፍናንም ለመያዝ በልቤ መረመርሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ልቤ በጥበብ እየመራኝ፥ ሰውነቴን በወይን ጠጅ ደስ ለማሰኘት አላዋቂነትንም ለመያዝ በልቤ መረመርሁ፤ ይህም የሰው ልጆች በሕይወታቸው ዘመን ሁሉ ከፀሐይ በታች ሊሠሩት የሚገባ መልካም ነገር ምን እንደሆነ እስካይ ድረስ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዌ ሄዋ ግድ ኡት ደእሽን፥ አዳ ኤራተ ደማናዉ አሞታደ፥ ታ ዎዛና ዎይንያ ኤሳን ናሸቻደ፥ ሄዋ ሱጋናዉ ኤያተን ቆፋ ቃቻድ። ቃይ አሳይ ሀ ሳኣ ቦላ ባረዉ ደእያ ቃን ዎድያ አያ፥ ኡባፐ አያ ሎኦ ኦጊካ ሀዋ ጋደ ቆፓድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewe hewaa gidi utti de'ishshin, aad'd'eeda eratetsaa demmanaw amottaade, ta wozanaa woyniyaa eessan nashshechchaade, hewaa suganaw eeyyatetsan k'ofaa k'achchaad. K'ay Asay ha sa'aa bolla barew de'iyaa k'antsa wodiyaa aatsiyaa, ubbaappe aad'd'iyaa lo"o ogiikka hawaa gaade k'oppaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessi wuri haniinkka aadho erateth demmanaas ta wozinan amottada tana woyne ushshan ufayssanaassinne eeyateth oykkanaas baaxetadis; qasse asay sa7a bolla diza qaanththa layththan salo gufanththon diza miish ubbaa bolla ooththidaakko istta go7izaazi aazakko ta erana koyadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሲ ዉሪ ሃኒንካ ኣ ኤራቴ ዴማናስ ታ ዎዚናን ኣሞታዳ ታና ዎይኔ ኡሻን ኡፋይሳናሲኔ ኤያቴ ኦይካናስ ባጼታዲስ፤ ቃሴ ኣሳይ ሳኣ ቦላ ዲዛ ቃን ላይን ሳሎ ጉፋንን ዲዛ ሚሽ ኡባ ቦላ ኦዳኮ ኢስታ ጎኢዛዚ ኣዛኮ ታ ኤራና ኮያዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሀእካ ታ ዎዛናይ ጭንጫተን ታና ካለሽን፥ ታና ዎይነ ኡሻን ኡፋይሳናዉ፥ ኤያካ ግዳናዉ ፓጫስ። አስ ባ ቃን ዎደን ሳሎፐ ጋርሳን ደእያባ ቦላ አይ ኦኮ ጎአነኮ ኤራናዉ ኮያስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ha7ika ta wozanay cincatethan tana kaalethishin, tana woyne ushshan ufaysanaw, eeyaka gidanaw paacas. Asi ba qantha woden salope garsan de7iyaba bolla ay oothiko go77aneko eranaw koyas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አሁንም አእምሮዬ በጥበብ እየመራኝ ራሴን በወይን ጠጅ ደስ ለማሰኘት፣ ሞኝነትንም ለመያዝ ሞከርሁ፤ ሰዎች በዐጭር የሕይወት ዘመናቸው ከሰማይ በታች ባለው ላይ ቢሠሩት ሊጠቅማቸው የሚችል ምን እንደ ሆነ ለማየት ፈለግሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህም ሁሉ ሆኖ ጥበብን ለማግኘት ባለኝ ምኞት በመመራት ልቤን በወይን ጠጅ እያስደሰትኩ የምዝናናበት ጊዜ እንዲኖረኝ ለማድረግ በሞኝነት ወሰንኩ፤ ሰዎች ሁሉ በምድር ላይ በሚኖሩበት በአጭር ዕድሜአቸው ሊያገኙት የሚገባ የተሻለ መልካም ዕድል ይህ ብቻ መሆኑን አሰብኩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣነ ብልበይ፥ ደቂ ሰብ ብዘመን ህይወቶም ኣብ ትሕቲ ፀሓይ ክገብርዋ እትግባእ ሰናይ ነገር እንታይ ከም ዝኾነት ክሳዕ ዝርኢ፥ ልበይ ብጥበብ እናመርሐኒ፥ ንሰብነተይ ብወይኒ ኸሐጕሶ ንዕሽነትውን ንምሓዝ ብልበይ መርመርኩ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣነ ብልበይ፡ ነቲ ደቂ ሰብ ብመዓልትታት ህይወቶም ኣብ ትሕቲ ሰማይ ኪገብርዎ ዚግብኦም ሰናይ ክሳዕ ዝርኢ፡ ልበይ ብጥበብ እነመርሓንስ፡ ንስጋይ ወይኒ ኸይከልኦ፡ ንድንቁርና ኸአ ክሕዛ ሐሰብኩ።