Ecclesiastes 2:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣገልገልትን ኣገልገልትን ረኸብኩለይ፡ ኣብ ቤተይ ድማ ባሮት ተወልዱ። ኣብ ኢየሩሳሌም ቅድሜይ ዝነበረ ዅሉ ሃብቲ ከብትን ከብትን እውን ነይሩኒ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ወንዶችና ሴቶች አገልጋዮችን ገዛሁ፤ በቤት የተወለዱ አገልጋዮችም ነበሩኝ፤ ከእኔ አስቀድመው በኢየሩሳሌም ከነበሩት ሁሉ ይልቅ ብዙ የበጎችና የከብቶች መንጋዎች ነበሩኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ወንዶችንና ሴቶችን ባሪያዎች ገዛሁ፥ የቤት ውልድ ባሪያዎችም ነበሩኝ፤ ከእኔ አስቀድመው በኢየሩሳሌም ከነበሩት ሁሉ ይልቅ ብዙ ከብቶችና መንጋዎች ነበሩኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ወንዶችንና ሴቶችን ባርያዎች ገዛሁ፥ የቤት ውልድ ባርያዎችም ነበሩኝ፥ ከእኔ አስቀድመው በኢየሩሳሌም ከነበሩት ሁሉ ይልቅ ብዙ ከብቶችና መንጋዎች ነበሩኝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አቱማነ ማጫ አይለቱዋ ሻማድ፤ ቃይ ታ ሶን የለቴዳ ሀራ አይለቱካ ታዉ ደኢኖ። ታፐ ካሰ የሩሳላመን ደኤዳ ኦዋፐነ ዳርያ መህያ፥ ዴሻነ ዶርሳ ዉድያ ሃራድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Attumanne mac'c'a ayiletuwaa shammaad; k'ay ta son yeletteedda hara ayiletuukka taw de'iino. Taappe kase Yerusaalamen de'eedda oowaappenne dariyaa mehiyaa, deeshshaanne dorssaa wudiyaa haaraad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Attumanne macca aylleta shammadis; taas soon yelettida hara aylletikka deettes; taappe kase Yerusalaamen de7ida oonappeka bollara daro mehe, deyshinne dorsa wude haaradis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣቱማኔ ማጫ ኣይሌታ ሻማዲስ፤ ታስ ሶን ዬሌቲዳ ሃራ ኣይሌቲካ ዴቴስ፤ ታፔ ካሴ ዬሩሳላሜን ዴኢዳ ኦናፔካ ቦላራ ዳሮ ሜሄ፥ ዴይሺኔ ዶርሳ ዉዴ ሃራዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አደነ ማጫ አይለታ ሻማስ፤ ቃስ ታ ሶን የለትዳ ሀራ አይለትካ ታዉ ደኦሶና። ታፐ ካሰ የሩሳላመን ደእዳ አሳፐ አያ መሄ፥ ዴሸነ ዶርሰ ሃራስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Addenne macca aylleta shammas; qassi ta son yeletida hara aylletika taw de7oosona. Taape kase Yerusalaamen de7ida asaape aadhiya mehe, deeshenne dorse haaras.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ወንድና ሴት ባሪያዎችን ገዛሁ፤ በቤቴም የተወለዱ ሌሎች ባሪያዎች ነበሩኝ። ከእኔ በፊት በኢየሩሳሌም ከነበሩት ይልቅ ብዙ የከብት፣ የበግና የፍየል መንጋዎች ነበሩኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ወንዶችና ሴቶች ባርያዎችን ገዛሁ፤ ሌሎች የቤት ውልድ አገልጋዮችም ነበሩኝ፤ ከእኔ በፊት በኢየሩሳሌም ከነበሩት ሁሉ ይበልጥ ብዙ የከብት፥ የፍየልና የበግ መንጋ አረባሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣወዳትን ኣጓላትን ባሮት ዓደግኩ፤ ኣብ ቤተይ ዝተወለዱ ባሮትውን ነበሩኒ፤ ካብ ናይቶም ቅድመይ ኣብ ኢየሩሳሌም ዝነበሩ ዅሎም ዝበዝሓ ኸብትን ጠለ በጊዕን ድማ ነበራኒ።
Amharic Tigrinya 2011
ተባዕትዮን ኣንስትዮን ባሮት ዐደግኩ፡ ኣብ ቤተይ እተወልዱ ባሮት ዐደግኩ፡ ኣብ ቤተይ እተወልዱ ባሮት ከአ ነበሩኒ፡ ብዙሕ እንስሳ፡ ካብ ናይቶም ቅድመይ ኣብ ዮርሳሌም ዝነበሩ ኹሎም ዚበዝሕ ኣሓን ኣባጊዕን ድማ ነበራኒ።