Ecclesiastes 3:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣምላኽ ዝገብሮ ዘበለ ንዘለኣለም ከም ዝነብር እፈልጥ እየ። ናብኡ ክመጽእ ዝኽእልን ካብኡ ዝውሰድ ነገርን የለን፤ እግዚኣብሔር ድማ ህዝቢ ምእንቲ ክፈርሖ ከምዚ ይገብር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር ያደረገው ሁሉ ለዘለዓለም እንዲኖር ዐወቅሁ፤ በእነርሱም ላይ መጨመር ከእነርሱም ማጕደል አይቻልም፤ እግዚአብሔርም በፊቱ ይፈሩ ዘንድ አደረገ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር ያደረገው ሁሉ ለዘላለም እንዲኖር አወቅሁ፤ ሊጨመርበት ወይም ከእርሱ ሊጐድል አይቻልም፤ እግዚአብሔርም በፊቱ ይፈሩ ዘንድ አደረገ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እግዚአብሔር የሚያደርገው ሁሉ ለዘለዓለም እንደሚኖር አወቅሁ፥ ምንም የሚጨመርበት ወይም የሚቀነስለት የለም፥ እግዚአብሔርም ሰዎች ይፈሩ ዘንድ አደረገ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጾሳይ ኦዳዌ ኡባይ መናዉ ደእያዋ ግድያዋ ታን ኤራድ፤ እ ኦዳዋ ቦላን ጉጃናዉ ዎይ አፐ ሃ ጉናዉ ዳንዳየተና። ጾሳይ ሄዋ ኦዳዌ፥ አሳይ ባረዉ ያዪደ ቦንቻናሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'oossay ootseeddawe ubbay med'inaw de'iyaawaa gidiyaawaa taani eraad; I ootseeddawaa bollan gujjanaw woy aappe haa guutsanaw danddayettenna. S'oossay hewaa ootseeddawe, Asay barew yayyiide bonchchanaassa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xoossay ooththidayssi ubbay mernaas de7anayssa ta erays; izi ooththidayssa bolla gujjanaas woykko izappe guuththanaas dandayettenna. Xoossi hessa ooththiday asay iza bonchchana malassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጾሳይ ኦዳይሲ ኡባይ ሜርናስ ዴኣናይሳ ታ ኤራይስ፤ ኢዚ ኦዳይሳ ቦላ ጉጃናስ ዎይኮ ኢዛፔ ጉናስ ዳንዳዬቴና። ጾሲ ሄሳ ኦዳይ ኣሳይ ኢዛ ቦንቻና ማላሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፆሳይ ኦዳባ ኡባይ መርናዉ ደኤይሳ ታኒ ኤራስ፤ እ ኦዳባ ቦላ ጉጃናዉ ዎይኮ እያፐ ደንናዉ ኦደስካ ዳንዳኤተና። ፆሲ ሄሳ ኦይ፥ አስ እያ ያይድ ቦንቻና መላሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xoossay oothidaba ubbay merinaw de7eysa taani eras; I oothidaba bolla gujanaw woyko iyape denthanaw oodesika danda7etenna. Xoossi hessa oothey, asi iya yayyidi bonchana melasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር ያደረገው ሁሉ ለዘላለም እንደሚኖር ዐውቃለሁ፤ በእርሱ ላይ ምንም አይጨመርም፤ ከእርሱም ምንም አይቀነስም፤ ሰዎች ያከብሩት ዘንድ ይህን አደረገ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር የሠራው ነገር ሁሉ ዘለዓለማዊነት እንዳለው ዐውቃለሁ፤ በእርሱ ላይ የሚጨመርበት ወይም ከእርሱ የሚቀነስ ነገር የለም፤ እግዚአብሔር ይህን ያደረገው ሰዎች እርሱን እንዲፈሩት ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኵሉ እግዚኣብሄር ዝገበሮ ንዘለኣለም ከም ዝነብር እፈልጥ እየ፤ ክውሰኾ ኾነ ኽንከዮ ኣይከኣልን እዩ። እግዚኣብሄር ከዓ፥ ሰባት ኣብ ቅድሚኡ ምእንቲ ኽፈርሑ ኸምዙይ ገበሮ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣምላኽ ዝገበሮ ኹሉ ንሓዋሩ ኸም ዚነብር እፈልጥ አሎኹ። ኪውሰኾ ኣይከአልን፡ ኪንከዮ ኣይከአልን፡ ኣምላክ ከአ፡ ሰብ ምእንቲ ኺፈርህዎ፡ ከምዚ ገበሮ።