Ecclesiastes 3:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኵሎም ናብ ሓደ ቦታ ይኸዱ። ኩሎም ካብ ሓመድ እዮም፣ ኩሎም ድማ ናብ ሓመድ ይምለሱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሁሉም ወደ አንድ ቦታ ይሄዳል፤ ሁሉ ከአፈር ተገኘ፥ ሁሉም ወደ አፈር ይመለሳል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሁሉ ወደ አንድ ቦታ ይሄዳል፤ ሁሉ ከአፈር ነው ሁሉም ወደ አፈር ይመለሳል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሁሉ ወደ አንድ ቦታ ይሄዳል፥ ሁሉም ከአፈር ነው ሁሉም ወደ አፈር ይመለሳል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ ላኡካ እት ሳኣ ቢኖ፤ ላኡካ ቢታፐ መቴዳ ድራዉ፥ ቢታዉ ስሚኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu laa"uukka itti sa'aa biino; laa"uukka biittaappe med'etteedda diraw, biittaw simmiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Nam7ayka issi soho beettes; nam7ayka biittafe medhettida gishshas biittan simmeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ናምኣይካ ኢሲ ሶሆ ቤቴስ፤ ናምኣይካ ቢታፌ ሜቲዳ ጊሻስ ቢታን ሲሜቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ ናምአይ እስ በሲ ቦሶና፤ ናምአይ ቢታፈ መትዳ ግሾ፥ ቢታ ስሞሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti nam7ay issi bessi boosona; nam7ay biittafe medhetida gisho, biitta simmoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሁሉም ወደ አንድ ቦታ ይሄዳሉ፤ ሁሉም ከዐፈር እንደ ሆኑ፣ ተመልሰው ወደ ዐፈር ይሄዳሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሰውም ሆነ እንስሳ ሁለቱም ወደ አንድ ቦታ ይሄዳሉ፤ ይኸውም ከዐፈር የተሠሩ በመሆናቸው ወደ ዐፈርነት ይመለሳሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኵሉ ናብ ሓደ ስፍራ ይኸይድ፤ ኵሎም ካብ መሬት እዮም ተፈጢሮም፤ ናብ መሬት ከዓ ይምለሱ።
Amharic Tigrinya 2011
ኹሎም ናብ ሓንቲ ቦታ ይኸዱ፡ ኪሎም ካብ መሬት ኮኑ፡ ኩሎምውን ናብ መሬት ይምለሱ።