Ecclesiastes 8:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሰብ ኣብ ትሕቲ ጸሓይ ካብ ምብላዕን ምስታይን ምሕጓስን ዝሓይሽ የልቦን እሞ፡ ሓጐስ ኣመስገንኩ። እግዚኣብሄር ኣብ ትሕቲ ጸሓይ ዝህቦ መዓልትታት ህይወቱ ካብ ጻዕሩ ምስኡ ክትጸንሕ እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከሚበላውና ከሚጠጣው፥ ደስም ከሚለው በቀር ለሰው ከፀሓይ በታች ሌላ መልካም ነገር የለውምና እኔ ደስታን አመሰገንሁ፤ ይህም ከፀሓይ በታች ከድካሙ እግዚአብሔር በሕይወቱ ዘመን ለእርሱ የሰጠው ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከሚበላውና ከሚጠጣው ደስም ከሚለው በቀር ለሰው ከፀሐይ በታች ሌላ መልካም ነገር የለውምና እኔ ደስታን አመሰገንሁ፤ ከፀሐይም በታች ከድካሙ እግዚአብሔር በሰጠው በሕይወቱ ዘመን ይህ ደስታው ከእርሱ ጋር ይኖራል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከመብላትና ከመጠጣት፥ ደስም ከመሰኘት በቀር ለሰው ልጅ ከፀሐይ በታች ሌላ ምንም መልካም ነገር የለውምና እኔ ደስታን አመሰገንሁ፥ ይህም እግዚአብሔር ከፀሐይም በታች በሰጠው በሕይወቱ ዘመን በድካሙ ከእርሱ ጋር ይኖራል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ድራዉ፥ አሳይ ባረ ደኡዋን ናሸቶፐ ሎአ ጋደ ቆፋ እማይ፤ አያዉ ጎፐ፥ አሳይ ምያዋፐ፥ ኡሽያዋፐነ ባረና ናሸችያዋፐ አዳ ሎኦባይ አዉ ሳሉዋፐ ጋርሳ ባጋና ሀራይ ባዋ። ጾሳይ አዉ እሜዳ ላይን እ ዳቡሪደ ደሜዳዋን ሄዋዳን ኦፐ፥ ናሸታናዉ ዳንዳዬ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa diraw, Asay bare de'uwaan nashetooppe lo"a gaade k'ofaa immay; ayaw gooppe, Asay miyaawaappe, ushiyaawaappenne barena nashechchiyaawaappe aad'd'eeda lo"obay aw saluwaappe garssa baggana haray baawa. S'oossay aw immeedda laytsan I daaburiide demmeeddawaan hewaadan ootsooppe, nashetanaw danddayee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Salo gufanththon asas muussafe, ushshafenne ufayeteththafe aadhdhiza hara miishshi baynda gishshas ba de7o layththan ufayeteththi lo7o gadis; hessa gishshas Xoossi salo gufanththon izas immida layththatan izi ba ooson ufayettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሳሎ ጉፋንን ኣሳስ ሙሳፌ፥ ኡሻፌኔ ኡፋዬቴፌ ኣዛ ሃራ ሚሺ ባይንዳ ጊሻስ ባ ዴኦ ላይን ኡፋዬቴ ሎኦ ጋዲስ፤ ሄሳ ጊሻስ ጾሲ ሳሎ ጉፋንን ኢዛስ ኢሚዳ ላይታን ኢዚ ባ ኦሶን ኡፋዬታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አስ ምያባፐ፥ ኡያባፐነ ባና ኡፋይስያባፐ አድ ሎኦባይ ሳሎፐ ጋርሳን ሀር ባይና ግሾ፥ አስ ባ ደኦን ኡፋይትኮ ሎኦ ጋስ። ፆሲ እያዉ እምዳ ላይን እ ዳቡርድ ደምዳባን ኡፋይታናዉ ዳንዳኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Asi miyabaape, uyabaapenne bana ufaysiyabape aadhidi lo77obay salope garsan hari bayna gisho, asi ba de7on ufaytiko lo77o gas. Xoossi iyaw immida laythan I daaburidi demmidaban ufaytanaw danda7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ለሰው፣ ከፀሓይ በታች ከመብላት፣ ከመጠጣትና ከመደሰት ሌላ የተሻለ ነገር ስለሌለ፣ በሕይወት ደስ መሰኘት መልካም ነው አልሁ፤ ስለዚህ እግዚአብሔር ከፀሓይ በታች በሰጠው የሕይወት ዘመኑ ሁሉ በሥራው ደስታ ይኖረዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህ ሰው በዚህ ዓለም ሲኖር የተሰጠው ዕድል ፈንታ መብላት፥ መጠጣትና ራሱን ማስደሰት መሆኑን አረጋገጥኩ፤ እግዚአብሔር በዚህ ዓለም በሰጠው ዘመን፥ ሰው ሁሉ ሠርቶ ያገኘውን ሀብት በዚህ ዐይነት ይደሰትበታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሰብስ ካብ ምብላዕን ምስታይን ምሕጓስን ዝበልፅ የብሉን እዩ እሞ፥ ኣነ ንታሕጓስ ኣመስገንኩ። ስለዙይ በተን እግዚኣብሄር ኣብ ትሕቲ ፀሓይ ዝሃቦ መዓልቲታት ህይወቱ እናፀዓረ ኽሕጐስ ይግብኦ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሰብሲ ኻብ ምብላዕን ምስታይን ምሕጓስን ኣብ ትሕቲ ጸሓይ ዚሐይሽ የብሉን እሞ፡ ንታሕጓስ አመስገንኩ፡ እዚውን ኣብ ጻዕሩ በተን ኣምላኽ ኣብ ትሕቲ ጸሓይ ዚህቦ መዓልትታት ህይወቱ ትርፉ እዩ።