Esther 1:14 — Compare Translations
10 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ጥቓኡ ድማ ካርሰናን ሰታርን ኣድማታን ታርሲስን መሬስን ማርሴናን መሙካንን፡ ገጽ ንጉስ ዝረኣዩን ቀዳሞት ኣብታ መንግስቲ ተቐመጡን ዝነበሩ ሸውዓተ መሳፍንቲ ፋርስን ሜዱንን ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በመንግሥቱም ቀዳሚዎች ሆነው የሚቀመጡ የንጉሡ ባለምዋሎች ሰባቱ የፋርስና የሜዶን መሳፍንት አርቄስዮስ፥ ሼታር፥ አድማታ፥ ተርሺሽ፥ ሜሬስ፥ ማሌሴዓር፥ ምሙካን በአጠገቡ ሳሉ።
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Heytikka Karshana, Shattaare, Adimaate, Tarseese, Mereese, Marsenanne Mamuka geetettiza Paariseninne Meedoonen erettida gita asati kawoteththa garsan dhoqqasohon dizayta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄይቲካ ካርሻና፥ ሻታሬ፥ ኣዲማቴ፥ ታርሴሴ፥ ሜሬሴ፥ ማርሴናኔ ማሙካ ጌቴቲዛ ፓሪሴኒኔ ሜዶኔን ኤሬቲዳ ጊታ ኣሳቲ ካዎቴ ጋርሳን ቃሶሆን ዲዛይታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካዎይ ግታ ማት ደእያ ላፑን ፋርሰነ ሜዶና ሹማታ፥ አርቀስዮሳ፥ ሸታራ፥ አድማታ፥ ታርሸሻ፥ ማሬሳ፥ ማርሳናነ መሙካና ፄግስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kawoy gita maati de7iya laapun Farsenne Meedona shuumata, Arqesiyoosa, Shetara, Adimata, Tarshesha, Mareesa, Marsananne Memukaana xeegisis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እነዚህ አርቄስዮስ፣ ሼታር፣ አድማታ፣ ተርሺሽ፣ ሜሬስ፣ ማሌሴዓር፣ ምሙካ የተባሉ ሰባቱ የፋርስና የሜዶን መኳንንት በንጉሡ ዘንድ የተለየ ስፍራና በመንግሥቱም አመራር ውስጥ ከፍተኛ ቦታ ያላቸው ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዘወትር የሚያማክሩትም ካርሸና፥ ሼታር፥ አድማታ፥ ታርሺሽ፥ ሜሬስ፥ ማርሰናና መሙካን ተብለው የሚጠሩ በመንግሥቱ አመራር ውስጥ ከፍተኛ ሥልጣን ያላቸው ሰባቱ የፋርስና የሜዶን ሹማምንት ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ብዙሕ ጊዜ ንጉስ ምኽሪ ዝጥይቖም ዝነበረ ኸዓ ኻርሽና፥ ሼታር፥ ኣድማታ፥ ተርሺሽ፥ ሜረስ፥ ማርስና፥ መሙካን ነበሩ። እዚኣቶም ኵልሻዕ ኣብ ጥቓ ንጉስ ዝቐርቡን ኣብታ መንግስቲ ዝለዓለ ስልጣን ዝነበሮምን ሸውዓተ ሹመኛታት ፋርስን ሜዶንን እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ናብ ጥቓኡ ዚቕርቡ ዝነበሩ ኸአ፡ ካርሽና፡ ሴታር፡ ኣድማታ፡ ተርሺሽ፡ ሜረስ፡ ማርስና፡ ምውካን፡ እቶም ገጽ ንጉስ ዚርእዩ፡ ኣብታ መንግስቲ ኣብ ቅድሚት ዚቕመጡ ዝነበሩ ሾብዓተ ሹማምቲ ፋርስን ሚዶንን እዮም።