Exodus 1:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ፡ ብጾቶም ኪጭፍልቕዎም ሓለውቲ ዕዮ መዘዙ። ንፈርኦንን ንፒቶምን ንራኣምሴስን ድማ ከተማታት መዝገብ ሰርሑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በብ​ርቱ ሥራም ያስ​ጨ​ን​ቋ​ቸው ዘንድ የሠ​ራ​ተ​ኞች አለ​ቆ​ችን ሾመ​ባ​ቸው፤ ለፈ​ር​ዖ​ንም ፌቶ​ምን፥ ራም​ሴ​ንና የፀ​ሐይ ከተማ የም​ት​ባል ዖንን ጽኑ ከተ​ሞች አድ​ር​ገው ሠሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በብርቱ ሥራም ያስጨንቁአቸው ዘንድ ግብር አስገባሪዎችን ሾመባቸው፤ ለፈርዖንም ፊቶምንና ራምሴን ጽኑ ከተሞች አድርገው ሠሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በብርቱ ሥራ እንዲያስጨንቁአቸው ግብር አስገባሪዎችን ሾመባቸው፤ ለፈርዖንም ፊቶምንና ራዓምሴስን የማከማቻ ከተሞች አድርገው ሠሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ድራዉ፥ ዴጾ ኪታን ኡንቱንታ ቱጋያና ማላ፥ ኡንቱንቱ ቦላ መቀ ባይና ካፖቱዋ ሱንድኖ። ኡንቱንቱ ካትያዉ ፒቶማነ ራምሳ ጌተትያ ሚሻ ምንጅያ ካታማቱዋ ኬጼድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa diraw, dees'o kiitaan unttuntta tuggayana mala, unttunttu bolla mek'etsi baynna kaappotuwaa suntseeddino. Unttunttu kaatiyaw Piitoomanne Ramissa geetettiyaa miishshaa minjjiyaa katamatuwaa kees's'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas deexo ooson istta tuggasana mala istta bolla halaqata doorida. Isttika kawos Piitoomenne Eraamise geetettiza dumma dumma minjja miishshata woththiza katamata keexxida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ዴጾ ኦሶን ኢስታ ቱጋሳና ማላ ኢስታ ቦላ ሃላቃታ ዶሪዳ። ኢስቲካ ካዎስ ፒቶሜኔ ኤራሚሴ ጌቴቲዛ ዱማ ዱማ ሚንጃ ሚሻታ ዎዛ ካታማታ ኬጺዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ግሾ ዴፆ ኦሶን ኤንታ ኡንኤና መላ ኤንታ ቦላ ኢታ ካፖታ ዎዶሶና። ኤንቲ ፕቶማነ ራምሰ ጌተትያ ሻሎ ዎያ ካታማታ ካዋስ ኬፅዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gisho, deexo ooson enta un7ethana mela enta bolla iita kaapota wothidosona. Enti Pitoomanne Ramse geetetiya shallo wothiya katamata kawas keexidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ እያስጨነቁ የግዳጅ ሥራ የሚያሠሯቸውን አሠሪ አለቆች ሾሙባቸው። እስራኤላውያንም ፊቶምና ራምሴ የተባሉ ንብረት ማከማቻ ከተሞችን ለፈርዖን ሠሩለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ በኋላ በብርቱ ሥራ ይጨቊኑአቸው ዘንድ ጨካኞች የሆኑ አሠሪዎችን ሾሙባቸው፤ በዚህም ሁኔታ ዕቃ ማከማቻ የሆኑትን ፊቶምና ራምሴ የተባሉትን ከተሞች ለፈርዖን ሠሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብብርቱዕ ስራሕ ምእንቲ ኸጭንቑሎም ኣዘዝቲ ሸመሎም። ንፈርዖን ከዓ ፊቶምን ራምሴን ዝተብሃላ ፅኑዓት ኸተማታት ሰርሑ።
Amharic Tigrinya 2011
ብብርቱዕ ዕዮ ምእንቲ ኼጽብበሎም ከኣ ኣዘዝቲ ሸሙሎም። ንፈርኦን ድማ ጴቶምን ራዕምሴስን ከተማታት ሪቕ ሰርሑሉ።