Exodus 1:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብኸቢድ ባርነት፡ ኣብ ምልባስን ብሕጡብን ኣብ ግራት ብዅሉ ዓይነት ዕዮ ኣገልግሎትን ህይወቶም ኣምረሩ። ኩሉ እቲ ከገልግልዎ ዝገበርዎ ኣገልግሎቶም ብጽኑዕ እዩ ነይሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በጽኑ ሥራ፥ በጭቃ፥ በጡ​ብም፥ በእ​ር​ሻም ሥራ ሁሉ፥ በመ​ከ​ራም በሚ​ያ​ሠ​ሩ​አ​ቸው ሥራ ሁሉ፤ ሕይ​ወ​ታ​ቸ​ውን ያስ​መ​ር​ሩ​አ​ቸው ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በጽኑ ሥራ፥ በጭቃ፥ በጡብም በእርሻም ሥራ ሁሉ፥ በመከራም በሚያሠሩአቸው ሥራ ሁሉ፥ ሕይወታቸውን ያስመርሩአቸው ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በጽኑ ሥራ፥ በጭቃ በጡብም በእርሻም ሥራ ሁሉ፥ በመከራም በሚያሠሩአቸው ሥራ ሁሉ፥ ሕይወታቸውን አስመረሩት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃረታይ ባይና ዎልቃማ ኪታን፥ ስምንቱዋንነ ጹብያ መዋን፥ ቃይ ሾይቃን ኦያ ኡባ ቆሞ ኪታን፥ ኡንቱንቱ ደኡዋ ጫምሴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'arettay baynna wolk'k'aama kiitaan, siminttuwaaninne s'uubiyaa med'uwaan, k'ay shooyk'aan ootsiyaa ubbaa k'ommo kiitaan, unttunttu de'uwaa c'amisseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Wolqqama ooson, simintoninne xuube medhon, qasse goshshe goyson, istta duussan un7eththida; daabursiza ooso ubbaa qadhetay baynda istta oosisida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዎልቃማ ኦሶን፥ ሲሚንቶኒኔ ጹቤ ሜን፥ ቃሴ ጎሼ ጎይሶን፥ ኢስታ ዱሳን ኡንኤዳ፤ ዳቡርሲዛ ኦሶ ኡባ ቃታይ ባይንዳ ኢስታ ኦሲሲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኡርቃ የሶን፥ ስምንቶን ፁበ መን ቃስ ጋደ ኦስሶን ኤንታ ደኡዋ ጫምስዶሶና። ቃይ ባይና ዴፆ ኦሶ ኡባ ኤንታ ኦስስዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Urqa yedhison, siminton xuube medhon qassi gade oosison enta de7uwa camisidosona. Qadhey bayna deexo ooso ubbaa enta oosisidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ጭቃ በማስቦካት፣ ጡብ በማሠራትና በእርሻም ሁሉ እያስጨነቁ ከባድ ሥራ እንዲሠሩ በማድረግ ሕይወታቸውን አስመረሩ፤ ግብፃውያኑ በሚያሠሯቸው ከባድ ሥራ ሁሉ ፈጽሞ አይራሩላቸውም ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ጭቃ በማቡካት፥ ጡብ በማዘጋጀትና በእርሻ ውስጥ በጭካኔ ከባድ ሥራ በማሠራት ሕይወታቸው መራራ እንዲሆን አደረጉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብርቱዕ ስራሕ፥ ጭቃ ብምፅባርን ጡብ ብምስራሕን ብዅሉ ስራሕ ማሕረስን፥ ህይወት ከም ዝመሮም ገበሩ። ኣብ ኵሉ ዝሰርሕዎ ስራሕ ድማ ይጭክኑሎም ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
ንህይወትም ድማ ብብርቱዕ ዕዮ፡ በባዕጥን ብጡብን ብኹሉ ዕዮ መሮርን በቲ ኹሉ ዜዕይይዎም ዕዮ ብምጭካን ኣመረርዎም።