Exodus 1:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሱ ድማ፡ ነተን እብራውያን ኣንስቲ መሕረሲት እንተ ገበርካለንን ኣብ ሰገራ እንተ ርኢኻየንን፤ ወዲ እንተኾይኑ ክትቀትሎ ኣለካ፤ ጓል እንተ ዀይና ግና ብህይወት ክትነብር እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“እና​ንተ ዕብ​ራ​ው​ያ​ትን ሴቶች ስታ​ዋ​ልዱ ለመ​ው​ለድ እንደ ደረሱ በአ​ያ​ችሁ ጊዜ፥ ወንድ ቢሆን ግደ​ሉት፤ ሴት ብት​ሆን ግን አት​ግ​ደ​ሏት።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እናንተ የዕብራውያንን ሴቶች ስታዋልዱ፥ ለመውለድ እንደደረሱ ባያችሁ ጊዜ፥ ወንድ ቢሆን ግደሉት፤ ሴት ብትሆን ግን በሕይወት ትኑር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“የዕብራውያንን ሴቶች ስታዋልዱ፥ ለመውለድ እንደ ደረሱ ባያችሁ ጊዜ፥ ወንድ ከሆነ ግደሉት፤ ሴት ከሆነች ግን በሕይወት ትኑር።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“እብራዌ ማጫ አሳቱ የልያ ዎደ ህንተንቱ ማርሲደ፥ የልሶዌ አቱማ ናኣ ግዶፐ፥ ዎተ፤ ሽን ማጫ ናቶ ግዶፐ ዎፕተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Ibraawe mac'c'a asatuu yeliyaa wode hinttenttu maarissiide, yelissowe attuma na'aa gidooppe, wod'ite; shin mac'c'a naatto gidooppe wod'oppite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Ibraawe maccassati yeliza wode intte yelissishin yelettidayssi attuma naa gidikko wodhite; gido attiin macca naa gidikko wodhopite»
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ኢብራዌ ማጫሳቲ ዬሊዛ ዎዴ ኢንቴ ዬሊሲሺን ዬሌቲዳይሲ ኣቱማ ና ጊዲኮ ዎቴ፤ ጊዶ ኣቲን ማጫ ና ጊዲኮ ዎፒቴ»
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“እብራወ ማጫሳት የልያ ዎደ የለትዳ ናአይ አደ ግድኮ ዎተ፥ ሽን ማጫ ግድኮ ፓፃ አግተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Ibraawe maccasati yeliya wode yeletida na7ay adde gidiko wodhite, shin macca gidiko paxa aggite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“የዕብራውያንን ሴቶች በማማጫው ድንጋይ ላይ በምታዋልዱበት ጊዜ የሚወለደው ሕፃን ወንድ ከሆነ ግደሉት፤ ሴት ከሆነች ግን በሕይወት ትኑር።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“የዕብራውያንን ሴቶች በምታዋልዱበት ጊዜ የሚወለደው ሕፃን ወንድ ከሆነ ወዲያውኑ ግደሉት፤ ሴት ከሆነች ግን በሕይወት እንድትኖር ተዉአት”።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ነተን ዕብራውያት ኣንስቲ ኽተዋልደአን እንተለኽን፥ ወዲ እንተ ኾይኑ ቕተላኦ፤ ጓል እንተ ኾይና ግና ብህይወት ክትነብር ሕደጋኣ” በለን።
Amharic Tigrinya 2011
ነተን ኣንስቲ እብራውያን ከተሕርሳኤን ከሎኻን፡ ኣብቲ ዘሓርሳሉ ርኣያ፡ ወዲ እንተ ኾነ ቅተላኦ፡ ጓል እንተ ኾይና ግን ብህይወት ትንበር።