Exodus 1:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እተን መሕረስቲ ግና ንኣምላኽ ፈሪሐን፡ ከምቲ ንጉስ ግብጺ ዝኣዘዘን ኣይገበራን፣ ነቶም ኣወዳት ወለዳ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አዋላጆች ግን እግዚአብሔርን ፈሩ፤ የግብፅ ንጉሥም እንደ አዘዛቸው አላደረጉም፤ ወንዶቹን ሕፃናትንም አዳኑአቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አዋላጆች ግን እግዚአብሔርን ፈሩ፥ የግብፅ ንጉሥም እንዳዘዛቸው አላደረጉም፥ ወንዶቹን ሕፃናትንም አዳኑአቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አዋላጆቹ ግን እግዚአብሔርን ፈሩ፥ የግብጽ ንጉሥም እንዳዘዛቸው አላደረጉም፥ ወንዶቹን ሕፃናትንም በሕይወት ይኖሩ ዘንድ ተዋቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ማርስያዋንቱ ጾሳዉ ያዪደ፥ ግብጼ ካቲ ኡንቱንታ አዛዜዳዋዳን ኦበይክኖ። ኡንቱንቱ አቱማ ናና ሸምፑዋና አሼድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin maarissiyaawanttu S'oossaw yayyiide, Gibs'e kaatii unttuntta azazeeddawaadan ootsibeykkino. Unttunttu attuma naanaa shemppuwaanna ashsheeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin Yelissizayti Xoossas babbidi Gibxe kawoy istta azazida mala ooththibeettenna; wodhontta attuma nayta paxa aggida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ዬሊሲዛይቲ ጾሳስ ባቢዲ ጊብጼ ካዎይ ኢስታ ኣዛዚዳ ማላ ኦቤቴና፤ ዎንታ ኣቱማ ናይታ ፓጻ ኣጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ኡሎ ፕተይሳት ፆሰ ባቢድ፥ ግብፀ ካዎይ ኪትዳይሳዳ ኦቦኮና። ኤንቲ አደ ናይታ ፓፃ አግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin ulo piteysati Xoosse babbidi, Gibxe kawoy kiitidaysada oothibookona. Enti adde nayta paxa aggidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አዋላጆቹ ግን እግዚአብሔርን (ኤሎሂም) ስለ ፈሩ የግብፅ ንጉሥ ያዘዛቸውን አልፈጸሙም፤ ወንዶቹንም ልጆች በሕይወት እንዲኖሩ ተዉአቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አዋላጆቹ ግን እግዚአብሔርን በመፍራት የግብጽ ንጉሥ እንዳዘዛቸው አላደረጉም፤ ወንዶችንም ልጆች በሕይወት እንዲኖሩ ተዉአቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እተን መዋለድቲ ግና ንእግዚኣብሄር ስለ ዝፈርሓ፥ ነቶም ዝተወለዱ ብህይወት ሓደጋኦም እምበር፥ ከምቲ ንጉስ ግብፂ ዝበለን ኣይገበራን።
Amharic Tigrinya 2011
እተን መሕረስቲ ግና ንኣምላኽ ፈርሄን፡ ነቶም እተወልዱ ብህይወት ሓደጋኦም እምበር፡ ከምቲ ንጉስ ግብጺ ዝበለን ኣይገብራን።