Exodus 1:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ፈርኦን ድማ ንዅሉ ህዝቡ ኣዘዘ፡ “ንዝተወልደ ዅሉ ወዲ ናብ ፈለግ ኣባይ ደርብዮ፡ ንነፍሲ ወከፍ ጓል ድማ ብህይወት ከተድሕን ኣለካ” በሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ፈርዖንም፥ “የሚወለደውን ወንድ ልጅ ሁሉ ወደ ወንዝ ጣሉት፤ ሴትን ልጅ ሁሉ ግን በሕይወት አድኑአት” ብሎ ሕዝቡን ሁሉ አዘዘ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ፈርዖንም። የሚወለደውን ወንድ ልጅ ሁሉ ወደ ወንዝ ጣሉት፥ ሴትን ልጅ ሁሉ ግን በሕይወት አድኑአት ብሎ ሕዝቡን ሁሉ አዘዘ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ፈርዖንም፦ “የሚወለደውን ወንድ ልጅ ሁሉ ወደ ዓባይ ወንዝ ጣሉት፥ ሴትን ልጅ ሁሉ ግን በሕይወት እንድትኖር ተዉአት” ብሎ ሕዝቡን ሁሉ አዘዘ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን ካቲ ባረ አሳ ኡባ፥ “እብራዋቱዋፐ የለትያ አቱማ ናና ኡባ ናይለ ሻፋ ሃን ኦልተ፤ ሽን ማጫ ናናይ የለቶፐ፥ ሸምፑዋና አግ ባሽተ” ያጊደ አዛዜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan kaatii bare asaa ubbaa, «Ibraawatuwaappe yelettiyaa attuma naanaa ubbaa Nayle Shaafaa haatsaan olite; shin mac'c'a naanay yeletooppe, shemppuwaanna aggi bashite» yaagiide azazeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye kawoy ba asaa ubbaa, «Ibraawetappe yelettiza adde naa ubbaa Nayle geetettiza Shaafa haaththan olite; gido attiin macca nay yelettiko paxa aggite» giidi azazides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ካዎይ ባ ኣሳ ኡባ፥ «ኢብራዌታፔ ዬሌቲዛ ኣዴ ና ኡባ ናይሌ ጌቴቲዛ ሻፋ ሃን ኦሊቴ፤ ጊዶ ኣቲን ማጫ ናይ ዬሌቲኮ ፓጻ ኣጊቴ» ጊዲ ኣዛዚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ ካዎይ ባ አሳ ኡባኮ፥ “እብራወታፐ የለትያ አደ ኡባ ናይለ ሻፋን የግተ፤ ሽን ማጫ ናእ የለትኮ ፓፃ አግተ” ያግድ ኪትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye, kawoy ba asaa ubbaako, “Ibraawetape yeletiya adde ubbaa Nayle Shaafan yeggite; shin macca na7i yeletiko paxa aggite” yaagidi kiittis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ፈርዖንም፣ “የሚወለደውን ወንድ ልጅ ሁሉ አባይ ወንዝ ውስጥ ጣሉት፤ ሴት ልጅ ሁሉ ግን በሕይወት ትኑር” ሲል ሕዝቡን አዘዘ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህም በኋላ ንጉሡ “ከዕብራውያን የሚወለደውን ወንድ ልጅ ሁሉ እያነሣችሁ ዓባይ ወንዝ ውስጥ ጣሉ፤ ሴቶች ልጆች ግን በሕይወት ይኑሩ” ሲል ለሕዝቡ ጥብቅ ትእዛዝ አስተላለፈ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ፈርዖን ድማ “ኵሉ ኻብ ዕብራውያን ዝተወለደ ወዲ ናብ ሩባ ደርቢይዎ፤ ኣጓላት ዝኾና ግና ብህይወት ክነብራ ሕደግወን” ኢሉ ንዅሉ ህዝቡ ኣዘዘ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ ፈርኦን ንኹሉ ህዝቡ እተወልደ ወዲ ዘበለ ናብ ርባ ደርብይዎ፡ ኩለን ኣዋልድ ግና ብህይወት ሕደግወን ኢሉ ኣዘዘ።