Exodus 1:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዮሴፍ ድሮ ኣብ ግብጺ ስለ ዝነበረ፡ ካብ ሕቝፊ ያእቆብ ዝወጻ ኵለን ነፍሳት ሰብዓ ነፍሳት ነበራ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዮሴፍም አስቀድሞ በግብፅ ነበረ። ከያዕቆብ ጕልበት የወጡት ሰዎች ሁሉ ሰባ ነፍሶች ነበሩ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከያቆብ ጕልበት የወጡት ሰዎች ሁሉ ሰባ ነፍሶች ነበሩ፤ ዮሴፍም አስቀድሞ በግብፅ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከያዕቆብ ጉልበት የወጡት ሰዎች ሁሉ ሰባ ነፍሶች ነበሩ፤ ዮሴፍም አስቀድሞ በግብጽ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ያቆባ ዘረቱ ኡባይ ላፑን ታማ፤ ዮሴፎ ካሰካ ግብጼ ብ ኡቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yaak'ooba zeretsatuu ubbay laappun tamma; Yooseefo kasekka Gibs'e bi utteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yaaqoobe zereththati mulera laappun tamma; Yooseefey kasetidi Gibxe biidi heen dees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ያቆቤ ዜሬቲ ሙሌራ ላፑን ታማ፤ ዮሴፌይ ካሴቲዲ ጊብጼ ቢዲ ሄን ዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ያይቆባ ሼሻት ኡባይ ላፑን ታማ። ዮሰፍ ካሰካ ግብፀን ደኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yayqooba sheeshati ubbay laapun tamma. Yoosefi kaseka Gibxen de7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የያዕቆብ ዘር ጠቅላላ ብዛት ሰባ ሲሆን፣ ዮሴፍ ግን ቀደም ብሎ በግብፅ ነበረ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በቀጥታ ከያዕቆብ የተገኙት የተወላጆቹ ጠቅላላ ብዛት ሰባ ሲሆን፥ ዮሴፍ ግን ቀደም ብሎ በግብጽ ይኖር ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብ ኣብራኽ ያእቆብ ዝተወለዱ ዅላቶም ሰብዓ ነፍሲ ነበሩ። ዮሴፍ ግና ኣቐዲሙ ኣብ ግብፂ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ካብ ሕቖ ያእቆብ ዝወጹ ኹላቶም ሰብዓ ነፍሲ ነብሩ። ዮሴፍ ድማ ኣብ ግብጺ ነበረ።