Exodus 1:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ደቂ እስራኤል ከኣ ፈረዩ፡ ኣዝዮም እናበዝሑን እናበዝሑን ድማ ኣዝዮም ሓያላት ኰኑ። እታ ምድሪ ድማ ብእኦም መሊኣ ነበረት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእስራኤልም ልጆች በዙ፤ ተባዙም፤ የተጠሉም ሆኑ። እጅግም ጸኑ፤ ምድሪቱም በእነርሱ ሞላች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእስራኤልም ልጆች አፈሩ፥ እጅግም በዙ፥ ተባዙም፥ አጅግም ጸኑ፤ ምድሪቱም በእነርሱ ሞላች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ነገር ግን የእስራኤል ትውልዶች ፍሬያማ ነበሩ፥ እጅግም በዙ፥ ተባዙም፥ እጅግም በረቱ፤ ምድሪቱም በእነርሱ ሞላች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን እስራኤልያ ዘረይ አይፌድኖነ ሎይ ዳሬድኖ፤ ሄ ቢታ ኩማና ጋካናዉ ኡንቱንቱ ሎይ ጮራቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
shin Israa'eeliyaa zeretsay ayfeeddinonne loytsi dareeddino; he biittaa kumana gakkanaw unttunttu loytsi c'oratteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
gido attiin Isra7eele zereththati yelettidi keehi darida; he biittaa kumana gakkanaas istti keehi corattida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ኢስራኤሌ ዜሬቲ ዬሌቲዲ ኬሂ ዳሪዳ፤ ሄ ቢታ ኩማና ጋካናስ ኢስቲ ኬሂ ጮራቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን እስራኤለ ሼሻይ የለትድ ግብፀ ቢታ ኩማና ጋካናዉ ታይቦን ዳርዶሶናነ ምንዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin Isra7eele sheeshay yeletidi Gibxe biitta kumana gakanaw taybon daridosonanne minnidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይሁን እንጂ እስራኤላውያን እየተዋለዱ በዙ፤ ቍጥራቸው እጅግ ከመጨመሩም የተነሣ የግብፅን ምድር ሞሏት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሆኖም የእነርሱ ዘሮች የሆኑ እስራኤላውያን ተዋልደው ቊጥራቸው ከመብዛቱ የተነሣ የግብጽን ምድር ሞሉአት፤ እጅግም ብርቱዎች ሆኑ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ካብኣቶም ዝተወለዱ እስራኤላውያን ግና ተፋረዩ፤ ሰሰኑ፤ በዝሑ፤ የመናውን በርትዑ፤ እታ ምድሪ ግብፂውን ብኣኣቶም መልአት።
Amharic Tigrinya 2011
ደቂ እስራኤል ተፋረዩ፡ ሰሰቡ በዝሑ ድማ። ኣዝዮም ከኣ በርትዑ፡ እታ ሃገርውን ብእኦም መልኤት።