Exodus 1:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንህዝቡ ድማ፡ እንሆ፡ ህዝቢ ደቂ እስራኤል ካባና ይበልጹን ይሕይሉን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እር​ሱም ሕዝ​ቡን፥ “እነሆ፥ የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ሕዝብ ታላ​ቅና ብዙ ሆነ​ዋል፤ ከእ​ኛም ይልቅ በር​ት​ተ​ዋል፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርሱም ሕዝቡን። እነሆ፥ የእስራኤል ልጆች ሕዝብ ከእኛ ይልቅ በዝተዋል በርትተውማል፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሱም ሕዝቡን እንዲህ አላቸው፦ “እነሆ፥ የእስራኤል ሕዝብ ከእኛ ይልቅ በዝተዋል በርትተውማል፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ ባረ አሳ፥ “በእተ፤ ሀ እስራኤላቱ ኑፐ ሎይ ጮራቴድኖነ ዎልቃሜድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I bare asaa, «Be'ite; ha Israa'eelatuu nuuppe loytsi c'oratteeddinonne wolk'k'aameeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izi ba asaa, «Be7ite; hayti Isra7eele asay nuuppe keehi daridanne wolqqamida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዚ ባ ኣሳ፥ «ቤኢቴ፤ ሃይቲ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኑፔ ኬሂ ዳሪዳኔ ዎልቃሚዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ካዎይ ባ አሳ፥ “ሄኮ፥ ሀ እስራኤለት ኑፐ አድ የለተንነ ዎልቃን ዳርዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
He kawoy ba asaa, “Heko, ha Isra7eeleti nuupe aadhidi yeletethaninne wolqan daridosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እርሱም ሕዝቡን እንዲህ አላቸው፤ “እነሆ፤ እስራኤላውያን በቍጥር በልጠውናል፤ ከእኛም ይልቅ እየበረቱ ነው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እርሱም ለሕዝቡ እንዲህ አለ፦ “እነሆ፥ እነዚህ እስራኤላውያን ቊጥራቸው በዝቶአል፤ የኀይላቸውም ብርታት አስጊ ሆኖብናል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሱ ድማ ንህዝቡ፥ “እንሆ ህዝቢ ደቂ እስራኤል ካባና በዝሑን በርትዑን።
Amharic Tigrinya 2011
ንሱ ድማ ንህዝቡ እንሆ ህዝቢ ደቂ እስራኤል ካባና በዝሑን በርትዑን፡