Exodus 10:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ሙሴ፡ ጽቡቕ ተዛሪብካ፡ ዳግማይ ገጽካ ኣይክርእዮን እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሙሴም፥ “እንደ ተናገርህ ይሁን፤ ፊትህን እንደገና አላይም” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሙሴም። እንደ ተናገርህ ይሁን፤ ፊትህን እንደ ገና አላይም አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሙሴም፦ “እንደ ተናገረህ ይሁን፤ ፊትህን እንደገና አላይም” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሙሴ አ፥ “ቱማካ፤ ኔን ጌዳዋዳን ታን ኔና ላኤን ኡባካ በእከ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Muse Aa, «Tumakka; neeni geeddawaadan taani neena laa"entso ubbakka be'ikke» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Histtiin Musey izas, «Tumukka; neni gida mala tani nena nam7anththo mulekka beykke» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሂስቲን ሙሴይ ኢዛስ፥ «ቱሙካ፤ ኔኒ ጊዳ ማላ ታኒ ኔና ናምኣን ሙሌካ ቤይኬ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሙሰይ እያኮ፥ “ቱማካ ነ ግዳይሳዳ ኔኒ ታ አይፍያ ዛራዳ በአካ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Musey iyako, “Tumaka ne gidaysada neeni ta ayfiya zaarada be7aka” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሙሴም፣ “እንዳልከው ይሁን፤ እኔም ዳግመኛ ከፊትህ አልደርስም” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሙሴም “እውነት ነው፤ አንተ እንዳልከው ዳግመኛ አላይህም” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሙሴ ኸዓ መሊሱ “ከምቲ ዝበልካዮ ይኹን። ደጊም ገፅካ ኣይርእን እየ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ሙሴ ኸኣ፡ ከም ዝበልካዮ ይኹን፡ ደጊም መሊሰ ገጽካ ኣይርእን በለ።