Exodus 10:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ሙሴን ኣሮንን ናብ ፈርኦን መጺኦም፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እብራውያን ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ክሳዕ መዓስ ኢኻ ኣብ ቅድመይ ትሕትና ክትኣቢ፧ ንህዝበይ ምእንቲ ኼገልግሉኒ ይኺዱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሙሴና አሮንም ወደ ፈርዖን ገቡ፤ አሉትም፥ “የዕብራውያን አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እኔን ማፈርን እስከ መቼ እንቢ ትላለህ? ያመልኩኝ ዘንድ ሕዝቤን ልቀቅ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሙሴም አሮንም ወደ ፈርዖን ገቡ፥ አሉትም። የዕብራውያን አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በፊቴ ለመዋረድ እስከ መቼ እንቢ ትላለህ? ያገለግሉኝ ዘንድ ሕዝቤን ልቀቅ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሙሴና አሮንም ወደ ፈርዖን ገቡ፥ እንዲህም አሉት፦ “የዕብራውያን አምላክ ጌታ እንዲህ ይላል፦ ‘በፊቴ እራስህን ለማዋረድ እስከ መቼ እንቢ ትላለህ? እንዲያገለግሉኝ ሕዝቤን ልቀቅ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሙሴነ አሮነ ካትያኮ ገሊደ አ፥ “መና ጎዳይ፥ እብራዌቱዋ ጾሳይ ኔና ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ኔን ታዉ አዛዘተናን አዉደ ጋካናዉ እጻይ? ታዉ ጎይናና ማላ ታ አሳ የዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Musenne Aaroone kaatiyaakko geliide Aa, «Med'inaa Goday, Ibraawetuwaa S'oossay neena hawaadan yaagee; ‹Neeni taw azazettenan awude gakkanaw is's'ay? Taw goynnana mala ta asaa yedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Histtiin Museynne Aarooney kawozaakko gelidi, «GODAA Ibraaweta Xoossi nena, ‹Ne nenateththaa ta sinththan kawushshontta ixxizay awude gakkanaassee? Ha7i taas goynnana mala ta asaa yedda.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሂስቲን ሙሴይኔ ኣሮኔይ ካዎዛኮ ጌሊዲ፥ «ጎዳ ኢብራዌታ ጾሲ ኔና፥ ‹ኔ ኔናቴ ታ ሲንን ካዉሾንታ ኢጺዛይ ኣዉዴ ጋካናሴ? ሃኢ ታስ ጎይናና ማላ ታ ኣሳ ዬዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሙሰይነ አሮን ካዋኮ ብድ፥ “ጎዳይ፥ እብራወታ ፆሳይ ኔኮ፥ ‘ኔኒ ታዉ ኪተተ እፀይ አዉደ ጋካናሴ? ታዉ ጎይናና መላ ታ አሳ የዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Museynne Aaroni kawako bidi, “Goday, Ibraaweta Xoossay neeko, ‘Neeni taw kiitetethi ixey awude gakanaasee? Tana goyinnana mela ta asaa yedda.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሙሴና አሮን ወደ ፈርዖን ሄደው እንዲህ አሉት፤ “የዕብራውያን አምላክ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) እንዲህ ይላል፤ ‘ራስህን በፊቴ ለማዋረድ እስከ መቼ እንቢ ትላለህ? ሕዝቤ ያመልኩኝ ዘንድ ልቀቃቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህ ሙሴና አሮን ወደ ንጉሡ ሄደው እንዲህ አሉት፤ “የዕብራውያን አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘ለእኔ መታዘዝን እምቢ የምትለው እስከ መቼ ነው? አሁንም ያገለግለኝ ዘንድ ሕዝቤን ልቀቅ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሙሴን ኣሮንን ድማ ኣትዮም ንፈርዖን፥ “ኣምላኽ ዕብራውያን እግዚኣብሄር ‘ክሳዕ መኣዝ ኢኻ ኣብ ቅድመይ እትዕበ? ኸገልግሉኒ ንህዝበይ ስደዶም።
Amharic Tigrinya 2011
ሙሴን ኣሮንን ድማ ናብ ፈርኦን ኣትዮም በልዎ። እግዚኣብሄር ኣምላኽ እብራውያን ከምዚ ይብል፡ ክሳዕ መኣዝ ኢኻ ኣብ ቅድመይ ከይትተሐት እትኣቢቢ፡ ንህዝበይ ከገልግሉኒ ሕደጎም።