Exodus 12:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴን ንኣሮንን ኣብ ምድሪ ግብጺ ተዛረቦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም በግብፅ ሀገር ሙሴንና አሮንን እንዲህ ብሎ ተናገራቸው፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም በግብፅ አገር ሙሴንና አሮንን እንዲህ ብሎ ተናገራቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታም በግብጽ ምድር ሙሴንና አሮንን እንዲህ አላቸው፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ግብጼ ጋድያን ሙሳነ አሮና ሀዋዳን ያጌዳ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday Gibs'e gadiyaan Musanne Aaroona hawaadan yaageedda;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gibxe biittan GODAY Musenne Aaroone hizgides;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊብጼ ቢታን ጎዳይ ሙሴኔ ኣሮኔ ሂዝጊዴስ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ግብፀ ቢታን ሙሰነ አሮና ሀይሳዳ ያግስ፤
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday Gibxe biittan Musenne Aarona haysada yaagis;
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴንና አሮንን በግብፅ እንዲህ አላቸው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ሙሴንና አሮንን በግብጽ ምድር እንዲህ ሲል ተናገራቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴን ንኣሮንን ኣብ ምድሪ ግብፂ ኸምዙይ ኢሉ ተዛረቦም፦
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴንን ናሮንን ኣብ ምድሪ ግብጺ ኸምዚ ኢሉ ተዛረቦም።