Exodus 12:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ከምቲ ተስፋ ዝሃቦ ናብታ እግዚኣብሄር ዚህበኩም ምድሪ ምስ ኣተኹም፡ ነዚ ኣገልግሎት እዚ ኽትሕልዎ ኣሎኩም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር እንደ ተናገረ ወደሚሰጣችሁ ሀገር በገባችሁ ጊዜ ይህን አምልኮ ጠብቁት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እንዲህም ይሆናል፤ እግዚአብሔር እንደ ተናገረ ወደ ሚሰጣችሁ አገር በገባችሁ ጊዜ ይህን አምልኮ ጠብቁት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንዲህም ይሆናል፥ ጌታ እንደ ተናገረ ወደሚሰጣችሁ ምድር በገባችሁ ጊዜ ይህንን አገልግሎት ጠብቁት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ካሰ እማና ጌዳዋዳን እ እምያ ቢታ ህንተንቱ ገልያ ዎደ፥ ሀ ዎጋ ናግተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday kase immana geeddawaadan I immiyaa biittaa hinttenttu geliyaa wode, ha wogaa naagite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY kase immana giidi caaqqida qaala mala izi immiza biittaa intte geliza wode ha wogaa naagite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ካሴ ኢማና ጊዲ ጫቂዳ ቃላ ማላ ኢዚ ኢሚዛ ቢታ ኢንቴ ጌሊዛ ዎዴ ሃ ዎጋ ናጊቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ካሰ እማና ግድ ቃላ ገልዳ ቢታ ህንተ ገልያ ዎደ ሀ ዎጋ ኦተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday kase immana gidi qaala gelida biitta hinte geliya wode ha wogaa oothite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር (ያህዌ) እሰጣችኋለሁ ብሎ በገባው ቃል መሠረት ወደ ምድሪቱ ስትገቡ ይህን ሥርዐት ጠብቁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ሊያወርሳችሁ ተስፋ ወደ ሰጣችሁ ምድር ስትገቡም ይህን ሥርዓት ትፈጽማላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ናብታ እግዚኣብሄር ክህበኩም እየ ኢሉ ዘተስፈወኩም ምድሪ ምስ ኣተኹም፥ ነዝ ስርዓት እዙይ ከምቲ ዝኣዘዘኩም ጌርኩም ሓልውዎ።
Amharic Tigrinya 2011
ኪኸውን ከኣ እዩ፡ ናብታ እግዚኣብሄር ዚህበኩም ምድሪ ምስ ኣቶኹም፡ ከምቲ እተዛረቦ፡ ነዚ ኣገልግሎት እዚ ሓልው።