Exodus 12:38 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሕውስዋስ ህዝቢ እውን ምስኦም ደየበ። ከምኡውን ጥሪትን ከብትን እወ ብዙሓት ከብቲ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ደግ​ሞም ሌላ ብዙ ድብ​ልቅ ሕዝብ፥ መን​ጎ​ችና ላሞ​ችም እጅግ ብዙም ከብ​ቶች ከእ​ነ​ርሱ ጋር ወጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ደግሞም ሌላ ብዙ ድብልቅ ሕዝብ መንጎችና ላሞችም እጅግ ብዙም ከብቶች ከእነርሱ ጋር ወጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ደግሞም ሌላ ብዙ ድብልቅ ሕዝብ መንጎችና ላሞችም እጅግ ብዙም ከብቶች ከእነርሱ ጋር ወጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይ ኡንቱንቱና ሀራ ዳሮ አሳይ፥ ዳሮ መሂነ ዶርሳ ዴሻ ዉዲ ላገቲደ ቤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'ay unttunttunna hara daro asay, daro mehiinne dorssaa deeshshaa wudii laagettiide beedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasse isttara daro hara dere asay, keehi daro mehe, dorsinne deysh ekki kezides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴ ኢስታራ ዳሮ ሃራ ዴሬ ኣሳይ፥ ኬሂ ዳሮ ሜሄ፥ ዶርሲኔ ዴይሽ ኤኪ ኬዚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቃስ ኤንታራ ሀራ ዳሮ ዋላካ አሳይ፥ መሄይነ ዶርሳ ዴሻ ዉደይ ላገትድ ብስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Qassi entara hara daro walaka asay, meheynne dorsa deesha wudey laagetidi bis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከእነርሱም ጋር ቍጥሩ የበዛ ሌላ ድብልቅ ሕዝብ አብሯቸው ወጣ፤ እንዲሁም አያሌ የበግ፣ የፍየል፣ የጋማና የቀንድ ከብት መንጋ ይዘው ወጡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከእነርሱ ጋር ቊጥሩ የበዛ ሌላ ድብልቅ ሕዝብ ብዙ የበግ፥ የፍየልና የቀንድ ከብት መንጋ እየነዳ ወጣ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ምስኣቶም ድማ ኻልእ ዝዓሌቱ ብዙሕ ሕውስዋስ ህዝቢ ኸደ፤ ከምኡውን ኣባጊዕን ከፍትን የመና ብዙሓት ጥሪትን ምስኣቶም ወፁ።
Amharic Tigrinya 2011
ምስኦም ድማ ብዙሕ ሕውስዋስ ህዝብን ኣባጊዕን ኣሓን፡ ኣዝየን ብዙሓት ማል ደየበ።