Exodus 12:43 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ የሆዋ ንሙሴን ንኣሮንን፡ ስርዓት ፋስጋ እዚ እዩ፦ ጓና ኻብኡ ኣይበልዕን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም ሙሴንና አሮንን አላቸው፥ “ይህ የፋሲካ ሕግ ነው፤ ከእርሱ ባዕድ ሰው አይብላ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም ሙሴንና አሮንን አለ። ይህ የፋሲካ ሕግ ነው፤ ከእርሱ እንግዳ ሰው አይብላ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታም ሙሴንና አሮንን እንዲህ አላቸው፦ “ይህ የፋሲካ ሥርዓት ነው፤ ማንም እንግዳ ሰው ከእርሱ አይብላ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ሙሳነ አሮና፥ “ፓስጋ ጋላሳ ቦንችያ ዎጋይ ሀዋ፤ በተ አሳይ አፐ ኡባካ ሞፖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday Musanne Aaroona, «Paasigaa gallassaa bonchchiyaa wogay hawaa; bete Asay aappe ubbakka mooppo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY Musenne Aaroone, «Paaziga bonchchiza wogay hayssa; hara dere asi izappe oonikka mulera mooppo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ሙሴኔ ኣሮኔ፥ «ፓዚጋ ቦንቺዛ ዎጋይ ሃይሳ፤ ሃራ ዴሬ ኣሲ ኢዛፔ ኦኒካ ሙሌራ ሞፖ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ሙሰነ አሮና፥ “ፓስካ ጋላሳ ቦንችያ ዎጋይ ሀይሳ ያግስ፤ አሳ ጋደ አስ ፓስካ ካፈ ሞፖ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday Musenne Aarona, “Paasika gallasaa bonchiya wogay haysa yaagis; asa gade asi paasika kathaafe moopo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴንና አሮንን እንዲህ አላቸው፤ “የፋሲካ በዓል አከባበር ሥርዐት እንዲህ ነው፤ ባዕድ የሆነ ሰው ከፋሲካው ምግብ አይብላ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ሙሴንና አሮንን እንዲህ አላቸው፤ “የፋሲካ በዓል አከባበር ሥርዓት ይህ ነው፤ ማንኛውም የባዕድ አገር ሰው የፋሲካን ራት አይብላ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴን ንኣሮንን “ሕጊ ፋሲካ እዙይ እዩ፦ ጓና ዝኾነ ኻብኡ ኣይብላዕ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴን ንኣሮንን በሎም፡ ሕጊ ፋሲጋ እዚ እዩ፡ ጓና ዘበለ ኻብኡ ኣይብላዕ።