Exodus 12:50 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኵሎም ደቂ እስራኤል ከምኡ ገበሩ። ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴን ንኣሮንን ዝኣዘዞም፡ ከምኡ ገበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእስራኤልም ልጆች ሁሉ እንዲህ አደረጉ፤ እግዚአብሔር ሙሴንና አሮንን እንደ አዘዘ እንዲሁ አደረጉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእስራኤልም ልጆች ሁሉ እንዲህ አደረጉ፤ እግዚአብሔር ሙሴንና አሮንን እንዳዘዘ እንዲሁ አደረጉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የእስራኤልም ልጆች ሁሉ እንዲህ አደረጉ፤ ጌታ ሙሴንና አሮንን እንዳዘዘ እንዲሁ አደረጉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እስራኤላቱ ኡባይ መና ጎዳይ ሙሳነ አሮና አዛዜዳዋዳንካ ኦድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Israa'eelatuu ubbay Med'inaa Goday Musanne Aaroona azazeeddawaadankka ootseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Histtiin Isra7eele asay wuri GODAY Musenne Aaroone azazida malakka ooththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሂስቲን ኢስራኤሌ ኣሳይ ዉሪ ጎዳይ ሙሴኔ ኣሮኔ ኣዛዚዳ ማላካ ኦዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስራኤለ ኡባይ፥ ጎዳይ ሙሰነ አሮና ኪትዳይሳዳ ኦዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele ubbay, Goday Musenne Aarona kiitidaysada oothidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እስራኤላውያን በሙሉ እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴንና አሮንን ያዘዘውን ሁሉ ፈጸሙ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እስራኤላውያን ሁሉ ታዛዦች በመሆን እግዚአብሔር በሙሴና በአሮን አማካይነት ያዘዘውን ሁሉ ለመፈጸም ዝግጁዎች ሆኑ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኵሎም ደቂ እስራኤል ድማ ኸምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴን ንኣሮንን ዝኣዘዞም ገበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
ኩሎም ደቂ እስራኤል ድማ እዚ ገብሩ። ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴን ንኣሮንን ዝኣዘዞም፡ ከምኡ ገበሩ።